Job 34:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እምበኣርሲ ኣቱም ኣእምሮኣውያን ሰባት ስምዑኒ! ክፍኣት ክገብር ካብ እግዚኣብሔር ዝረሓቐ እዩ፤ ካብቲ ዅሉ ዚኽእል ከኣ፡ ኣበሳ ኺገብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰለ​ዚህ እና​ንተ አእ​ምሮ ያላ​ቸሁ ሰዎች ስሙኝ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ዘንድ ትበ​ድሉ ዘንድ አት​ው​ደዱ። ሁሉን በሚ​ችል አም​ላክ ፊትም ጻድ​ቁን አታ​ው​ኩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እናንተ አእምሮ ያላችሁ ሰዎች፥ ስሙኝ፤ ክፋትን ያደርግ ዘንድ ከእግዚአብሔር፥ በደልንም ይሠራ ዘንድ ሁሉን ከሚችል አምላክ ይራቅ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ስለዚህ የምታስተውሉ ሰዎች፥ ስሙኝ፥ ክፋትን ማድረግ ከእግዚአብሔር፥ በደልንም መፈጸም ሁሉን ከሚችል አምላክ ይራቅ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ህንተኖ፥ አኬካንቻ አሳቶ፥ ታን ኦድያዋ አነ ስስተ! ኡባ ዳንዳይያ ጾሳይ ኢታባ ሙለካ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, hinttenoo, akeekanchcha asatoo, taani odiyaawaa ane sisite! Ubbaa Danddayiyaa S'oossay iitabaa mulekka ootsenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Akeekiza asatoo ane tana ezgite! Iita oosoy Xoossafe; bala oosoy Ubbaa Dandayza Xoossafe haakko!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣኬኪዛ ኣሳቶ ኣኔ ታና ኤዝጊቴ! ኢታ ኦሶይ ጾሳፌ፤ ባላ ኦሶይ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳፌ ሃኮ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳ ግሾ፥ ህንተኖ፥ አኬካንቾ አሳቶ ስእተ፥ ኢታ ኦሶይ ፆሳፈ፥ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳፈ ባላ ኦሶይ ሃኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessa gisho, hinteno, akeekancho asato si7ite, iita oosoy Xoossaafe, Ubbaa Danda7iya Xoossaafe bala oosoy haako.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ፣ እናንተ አስተዋዮች ስሙኝ፤ ክፋትን ማድረግ ከእግዚአብሔር ዘንድ፣ በደልንም መፈጸም ሁሉን ከሚችል አምላክ ይራቅ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አስተዋዮች የሆናችሁ ሰዎች አድምጡኝ! ክፋትን ማድረግ ከእግዚአብሔር፥ ስሕተትንም ማድረግ ሁሉን ከሚችል አምላክ ይራቅ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ኣቱም ሰብ ኣእምሮ፥ እስኪ ስምዑኒ፤ ክፍኣት ክገብርስ፥ ካብ እግዚኣብሄር፥ በደልውን ክሰርሕስ ካብቲ ዅሉ ዝኽእል ኣምላኽ ይርሓቕ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኣቱም ሰብ ኣእምሮ፡ እስኪ ስምዑኒ፡ ረሲእነት ካብ ኣምላኽ ይርሐቕ፡ ክፍኣትውን ካብቲ ዂሉ ዚኽእል ይርሐቕ።