Job 34:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምበኣርሲ ኣቱም ኣእምሮኣውያን ሰባት ስምዑኒ! ክፍኣት ክገብር ካብ እግዚኣብሔር ዝረሓቐ እዩ፤ ካብቲ ዅሉ ዚኽእል ከኣ፡ ኣበሳ ኺገብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰለዚህ እናንተ አእምሮ ያላቸሁ ሰዎች ስሙኝ፤ በእግዚአብሔርም ዘንድ ትበድሉ ዘንድ አትውደዱ። ሁሉን በሚችል አምላክ ፊትም ጻድቁን አታውኩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እናንተ አእምሮ ያላችሁ ሰዎች፥ ስሙኝ፤ ክፋትን ያደርግ ዘንድ ከእግዚአብሔር፥ በደልንም ይሠራ ዘንድ ሁሉን ከሚችል አምላክ ይራቅ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ስለዚህ የምታስተውሉ ሰዎች፥ ስሙኝ፥ ክፋትን ማድረግ ከእግዚአብሔር፥ በደልንም መፈጸም ሁሉን ከሚችል አምላክ ይራቅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ህንተኖ፥ አኬካንቻ አሳቶ፥ ታን ኦድያዋ አነ ስስተ! ኡባ ዳንዳይያ ጾሳይ ኢታባ ሙለካ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, hinttenoo, akeekanchcha asatoo, taani odiyaawaa ane sisite! Ubbaa Danddayiyaa S'oossay iitabaa mulekka ootsenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Akeekiza asatoo ane tana ezgite! Iita oosoy Xoossafe; bala oosoy Ubbaa Dandayza Xoossafe haakko! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣኬኪዛ ኣሳቶ ኣኔ ታና ኤዝጊቴ! ኢታ ኦሶይ ጾሳፌ፤ ባላ ኦሶይ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳፌ ሃኮ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄሳ ግሾ፥ ህንተኖ፥ አኬካንቾ አሳቶ ስእተ፥ ኢታ ኦሶይ ፆሳፈ፥ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳፈ ባላ ኦሶይ ሃኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hessa gisho, hinteno, akeekancho asato si7ite, iita oosoy Xoossaafe, Ubbaa Danda7iya Xoossaafe bala oosoy haako. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ፣ እናንተ አስተዋዮች ስሙኝ፤ ክፋትን ማድረግ ከእግዚአብሔር ዘንድ፣ በደልንም መፈጸም ሁሉን ከሚችል አምላክ ይራቅ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አስተዋዮች የሆናችሁ ሰዎች አድምጡኝ! ክፋትን ማድረግ ከእግዚአብሔር፥ ስሕተትንም ማድረግ ሁሉን ከሚችል አምላክ ይራቅ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ኣቱም ሰብ ኣእምሮ፥ እስኪ ስምዑኒ፤ ክፍኣት ክገብርስ፥ ካብ እግዚኣብሄር፥ በደልውን ክሰርሕስ ካብቲ ዅሉ ዝኽእል ኣምላኽ ይርሓቕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኣቱም ሰብ ኣእምሮ፡ እስኪ ስምዑኒ፡ ረሲእነት ካብ ኣምላኽ ይርሐቕ፡ ክፍኣትውን ካብቲ ዂሉ ዚኽእል ይርሐቕ። |