Job 33:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ከም ድሌትኩም ኣብ ቦታ ኣምላኽ ኣለኹ። ኣነ እውን ካብቲ ጭቃ እየ ተፈጢረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ እንደ እኔ ከጭቃ የተ​ፈ​ጠ​ርህ ነህ፥ የሁ​ላ​ች​ንም ተፈ​ጥሮ ከዚ​ያው ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ በእግዚአብሔር ፊት እኔ እንደ አንተ ነኝ፤ እኔ ደግሞ ከጭቃ የተፈጠርሁ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ በእግዚአብሔር ፊት እኔ እንደ አንተ ነኝ፥ እኔም እንዳንተ ከጭቃ የተቀረጽሁ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “በአ፥ ታን ጾሳ ስንን ነ ማላ፤ ቃይ ታንካ ኡርቃፐ መታድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Be'a, taani S'oossaa sintsan ne mala; k'ay taanikka urk'k'aappe med'ettaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hekko! Tani Xoossa sinththan nenara gina; tanikka medhettiday urqqafe.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄኮ! ታኒ ጾሳ ሲንን ኔናራ ጊና፤ ታኒካ ሜቲዳይ ኡርቃፌ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ፆሳ ስንን ነ መላ፤ ታንካ ኡርቃፈ መታስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Xoossaa sinthan ne mela; taanika urqafe medhetas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር ፊት እኔም እንደ አንተው ነኝ፤ የተፈጠርሁትም ደግሞ ከዐፈር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ እኔና አንተ በእግዚአብሔር ፊት እኩል ነን፤ እኔም የተፈጠርኩት ከጭቃ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ኣነ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከማኻ እየ፤ ኣነውን ካብ መሬት ዝተፈጠርኩ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ኣነ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ከማኻ እየ፡ ኣነ ድማ ካብ መሬት እተገበርኩ እየ።