Job 33:28 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንነፍሱ ካብ ምኻድ ናብ ጉድጓድ ከናግፋ እዩ፣ ህይወቱ ድማ ብርሃን ክትርኢ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነፍሴ ወደ ጥፋት እን​ዳ​ት​ወ​ርድ አድ​ኖ​አ​ታል፥ ሕይ​ወ​ቴም ብር​ሃ​ንን ታያ​ለች።’
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነፍሴ ወደ ጕድጓድ እንዳትወርድ አድኖአታል፥ ሕይወቴም ብርሃንን ታያለች ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነፍሴ ወደ መቃብር እንዳትወርድ አድኖአታል፥ ሕይወቴም ብርሃንን ታያለች ይላል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዱፉዋን ገለናዳን ታና አሼዳ፤ ሄኮ፥ ሀእ ፓጻ ደኣደ፥ ፖኡዋ በአይ’ ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Duufuwan gelennaadan taana ashsheeda; hekko, ha"i pas'a de'aade, poo'uwaa be'ay› yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani duufon gelontta mala tana ashshides; hekko ha7i paxa daada tani poo7o beyays› gi yexxides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ዱፎን ጌሎንታ ማላ ታና ኣሺዴስ፤ ሄኮ ሃኢ ፓጻ ዳዳ ታኒ ፖኦ ቤያይስ› ጊ ዬጺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ዱፎን ገሎና መላ ታና አሽስ፤ ሀእ ፓፃ ደአዳ ፖኦ በአይስ’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta duufon gelonna mela tana ashshis; ha77i paxa de7ada poo77o be7ayis’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነፍሴ ወደ ጕድጓድ እንዳትወርድ፣ ታድጓታል፤ በሕይወትም ሆኜ ብርሃን አያለሁ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ሙታን ዓለም ከመውረድም አዳነኝ፤ እነሆ፥ አሁን በሕይወት ተገኝቼ ብርሃንን አያለሁ።’
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንሱ፡ ኣነ በደልኩ ፍትሒውን ደፈንኩ፡ ከም ዚግብኣኒ ኸኣ ኣይተቐጻዕኩን፡ ነፍሰይ ናብ መቓብር ከይትወርድ ተበጅይዋ፡ ህይወተይ ብርሃን ትርኢ ኣላ፡ ኢለ ኣብ ቅድሚ ሰብ ይዝምር።