Job 33:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንህዝቢ ይጥምት እሞ፡ ሓደ ሰብ፡ ሓጢኣት ገበርኩ፡ ነቲ ጽቡቅ ከኣ ኣጠዋወኹ፡ ዋላ ሓንቲ ጥቕሚ ኣይገበረለይን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያን​ጊ​ዜም ሰው ራሱን ይነ​ቅ​ፋል፤ እን​ዲ​ህም ይላል፦ ‘እኔ ምን አድ​ር​ጌ​አ​ለሁ? እንደ ኀጢ​አ​ቶ​ችም መጠን አል​ቀ​ጣ​ኝም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም በሰው ፊት እየዘመረ። እኔ በድያለሁ፥ ቅኑንም አጣምሜአለሁ፤ የሚገባኝንም ብድራት አልተቀበልሁም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም በሰው ፊት እየዘመረ፦ እኔ በድያለሁ፥ ቀናውንም አጣምሜአለሁ፥ የሚገባኝንም ቅጣት አልተቀበልሁም፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ አሳ ስንን እ ሀዋዳን ያጋና፤ ‘ታን ናጋራ ኦድ፤ ሱረባካ ጌላያድ፤ ሽን ጾሳይ ታ ባይዙዋዳን ታዉ ጭግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode asaa sintsan I hawaadan yaagana; ‹Taani nagaraa ootsaad; suurebaakka geellayaad; shin S'oossay ta bayzzuwaadan taw c'iggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi asa sinththan, ‹Tani nagara ooththadis; suure gididayssaka geellasadis. Xoossay gidikko ta moora mala taas ooththibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ኣሳ ሲንን፥ ‹ታኒ ናጋራ ኦዲስ፤ ሱሬ ጊዲዳይሳካ ጌላሳዲስ። ጾሳይ ጊዲኮ ታ ሞራ ማላ ታስ ኦቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ አሳ ስንን እ ሀይሳዳ ያግድ የፃና፤ ‘ታኒ ናጋራ ኦስ፤ ሱረባ ጌላያስ፤ ሽን ፆሳይ ታ ሀኑዋ ታዉ ቃንፅቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode asa sinthan I haysada yaagidi yexana; ‘Taani nagaraa oothas; suureba geellayas; shin Xoossay ta hanuwa taw qanxibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወደ ሰዎች መጥቶ እንዲህ ይላል፤ ‘ኀጢአትን ሠርቻለሁ፤ ትክክል የሆነውን አጣምሜአለሁ፤ ነገር ግን የእጄን አላገኘሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም በሰዎች ፊት እንዲህ ብሎ ይዘምራል፤ ‘እኔ ኃጢአት ሠርቻለሁ፤ የቀናውንም ነገር አጣምሜአለሁ፤ እግዚአብሔር ግን በደሌን አልቈጠረብኝም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንሱ ‘ኣነ በደልኩ፤ ነቲ ቕኑዕውን ኣቐይነንኩ፤ ኣምላኽ ግና ኸም ዝግብአኒ ኣይፈደየንን፤ ንነፍሰይ ናብ መቓብር ከይትወርድ ኣድሒኑዋ እዩ፤ ህይወተይውን ብርሃን ትርኢ ኣላ’ ኢሉ ኣብ ቅድሚ ሰብ ይዝምር።”
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንሱ፡ ኣነ በደልኩ ፍትሒውን ደፈንኩ፡ ከም ዚግብኣኒ ኸኣ ኣይተቐጻዕኩን፡ ነፍሰይ ናብ መቓብር ከይትወርድ ተበጅይዋ፡ ህይወተይ ብርሃን ትርኢ ኣላ፡ ኢለ ኣብ ቅድሚ ሰብ ይዝምር።