Job 33:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ በዚ ፍትሓዊ ኣይኮንካን፡ ኣምላኽ ካብ ሰብ ይዓቢ ኢለ ክምልሰልካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ እኔ ጻድቅ ነኝ፥ ቃሌ​ንም አይ​ሰ​ማ​ኝም እን​ዴት ትላ​ለህ? ከሟች ሰው በላይ ያለ እርሱ ዘለ​ዓ​ለ​ማዊ ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ አንተ በዚህ ጻድቅ አይደለህም፤ እግዚአብሔር ከሰው ይበልጣል ብዬ እመልስልሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ አንተ በዚህ አቋምህ ትክክል አይደለህም፥ ‘እግዚአብሔር ከሰው ይበልጣል’ ብዬ እመልስልሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኢዮባ፥ ኔን ሀ ሃሳያን ልከ ግዳካ! አነ ታን ነዉ ኦዳይ፤ ጾሳይ አሳፐ አ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Iyyoobaa, neeni ha haasayan likke gidakka! Ane taani new oday; S'oossay asaappe aad'd'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Iyoobee! Hayssi ne haasayay bala gidides; tanikka nees qonccisanaas koyays; Xoossi asa ubbaafe aadhdhees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢዮቤ! ሃይሲ ኔ ሃሳያይ ባላ ጊዲዴስ፤ ታኒካ ኔስ ቆንጪሳናስ ኮያይስ፤ ጾሲ ኣሳ ኡባፌ ኣስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እዮባ፥ ነ ኦዳይ ልከ ግደና፤ ታ ነዉ ኦዳይስ፥ ፆሳይ አሳፐ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Iyyoba, ne oday like gidenna; ta new odayis, Xoossay asape aadhees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ነገር ግን እግዚአብሔር ከሰው ስለሚበልጥ፣ ትክክል እንዳልሆንህ እነግርሃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ኢዮብ ሆይ! ይህ ንግግርህ ስሕተት መሆኑን ልገልጥልህ እወዳለሁ፤ እግዚአብሔር ከሰው ሁሉ ይበልጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንተ ኾነ እግዚኣብሄር ካብ ሰብ ይበልፅ እዩ እሞ፥ በዙይስ ትኽክል ኣይኮንካን ኢለ እምልሰልካ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ኣምላኽ ካብ ሰብ ይበልጽ እዩ እሞ፡ በዝስ ተጋጊኻ ኢለ እመልሰልካ ኣሎኹ።