Job 33:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ በዚ ፍትሓዊ ኣይኮንካን፡ ኣምላኽ ካብ ሰብ ይዓቢ ኢለ ክምልሰልካ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ እኔ ጻድቅ ነኝ፥ ቃሌንም አይሰማኝም እንዴት ትላለህ? ከሟች ሰው በላይ ያለ እርሱ ዘለዓለማዊ ነውና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ አንተ በዚህ ጻድቅ አይደለህም፤ እግዚአብሔር ከሰው ይበልጣል ብዬ እመልስልሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ አንተ በዚህ አቋምህ ትክክል አይደለህም፥ ‘እግዚአብሔር ከሰው ይበልጣል’ ብዬ እመልስልሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኢዮባ፥ ኔን ሀ ሃሳያን ልከ ግዳካ! አነ ታን ነዉ ኦዳይ፤ ጾሳይ አሳፐ አ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Iyyoobaa, neeni ha haasayan likke gidakka! Ane taani new oday; S'oossay asaappe aad'd'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Iyoobee! Hayssi ne haasayay bala gidides; tanikka nees qonccisanaas koyays; Xoossi asa ubbaafe aadhdhees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢዮቤ! ሃይሲ ኔ ሃሳያይ ባላ ጊዲዴስ፤ ታኒካ ኔስ ቆንጪሳናስ ኮያይስ፤ ጾሲ ኣሳ ኡባፌ ኣስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እዮባ፥ ነ ኦዳይ ልከ ግደና፤ ታ ነዉ ኦዳይስ፥ ፆሳይ አሳፐ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Iyyoba, ne oday like gidenna; ta new odayis, Xoossay asape aadhees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ነገር ግን እግዚአብሔር ከሰው ስለሚበልጥ፣ ትክክል እንዳልሆንህ እነግርሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ኢዮብ ሆይ! ይህ ንግግርህ ስሕተት መሆኑን ልገልጥልህ እወዳለሁ፤ እግዚአብሔር ከሰው ሁሉ ይበልጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንተ ኾነ እግዚኣብሄር ካብ ሰብ ይበልፅ እዩ እሞ፥ በዙይስ ትኽክል ኣይኮንካን ኢለ እምልሰልካ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ኣምላኽ ካብ ሰብ ይበልጽ እዩ እሞ፡ በዝስ ተጋጊኻ ኢለ እመልሰልካ ኣሎኹ። |