Job 32:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ኤሊሁ ወዲ ባራጌል፡ እቲ ቡሳዊ፡ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ኣነ ንእሽቶ እየ፡ ንስኻ ድማ ኣዚኻ ኣሪግካ። ስለዚ ፈሪሐ ርእይቶይ ክእውጅ ኣይደፈርኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የቡ​ዛ​ዊው የባ​ር​ክ​ኤል ልጅ ኤል​ዩ​ስም መለሰ፥ እን​ዲ​ህም አለ፥ “እኔ በዕ​ድ​ሜዬ ታናሽ ነኝ፥ እና​ንተ ግን ሽማ​ግ​ሌ​ዎች ናችሁ፤ ስለ​ዚ​ህም ዕው​ቀ​ቴን እገ​ል​ጥ​ላ​ችሁ ዘንድ ፈርቼ ዝም አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የቡዛዊውም የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ ተናገረ እንዲህም አለ። እኔ በዕድሜ ታናሽ ነኝ፥ እናንተ ግን ሽማግሌዎች ናችሁ፤ ስለዚህም ሰጋሁ፤ እውቀቴን እገልጥላችሁ ዘንድ ፈራሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የቡዛዊውም የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ ተናገረ፤ እንዲህም አለ፦ “እኔ በዕድሜ ታናሽ ነኝ፥ እናንተ ግን ሽማግሌዎች ናችሁ፥ ስለዚህም ሰጋሁ፥ የማውቀውን እገልጥላችሁ ዘንድ ፈራሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቡዝያ ባርኬላ ናአይ ኤልሁ ሀዋዳን ያጊደ፥ ሃሳያ ዶሜዳ፤ “ታን ላይን ናአታይ፤ ህንተ ታፐ ጭሚታ። ሄዋ ድራዉ፥ ታን ታ ቆፋ ህንተዉ ኦዳናዉ ያያድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Buuziyaa Barkkeela na'ay Eelihu hawaadan yaagiide, haasayaa doommeedda; «Taani laytsan na'atay; hintte taappe c'imiita. Hewaa diraw, taani ta k'ofaa hinttew odanaw yayaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Buuze dere as Barakele naa Eelihuy, «Tani inttefe yelaga gidida gishshassinne intte cima gidida gishshas pokkoynne yashshi tana oykkiin hanno gakkanaas ta qofa qonccisontta gam7adis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቡዜ ዴሬ ኣስ ባራኬሌ ና ኤሊሁይ፥ «ታኒ ኢንቴፌ ዬላጋ ጊዲዳ ጊሻሲኔ ኢንቴ ጪማ ጊዲዳ ጊሻስ ፖኮይኔ ያሺ ታና ኦይኪን ሃኖ ጋካናስ ታ ቆፋ ቆንጪሶንታ ጋምኣዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቡዛ ቢታፈ ይዳ ባርከላ ናአይ ኤልሁይ ሀይሳዳ ያግድ ሃሳያ ዶምስ። “ታኒ ህንተፈ ናአታይስ፤ ህንተ ታፐ ባይራተታ፤ ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ታ ቆፋ ህንተዉ ኦዳናዉ ያያስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Buza biittafe yida Barkela na7ay Elihuy haysada yaagidi haasaya doomis. “Taani hintefe na7atayis; hinte taape bayrateta; Hessa gisho, taani ta qofaa hintew odanaw yayyas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ እንዲህ አለ፤ “እኔ በዕድሜ ታናሽ ነኝ፤ እናንተ ግን አዛውንቶች ናችሁ፤ ከዚህም የተነሣ የማውቀውን ለመናገር አልደፈርሁም፤ ፈርቼ ዝም አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቡዛዊው የባራኪ ልጅ ኤሊሁ እንዲህ ሲል መለሰ፦ “እኔ በዕድሜዬ ከእናንተ ያነስኩ በመሆኔና እናንተም አዛውንት በመሆናችሁ፥ ኀፍረትና ፍርሀት ተሰምቶኝ ሐሳቤን ሳልገልጥ እስከ አሁን ቈይቼ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤሊሁ ወዲ ባርክኤል ካብ ዓሌት ቡዝ ድማ ኸምዙይ ኢሉ ተዛረበ፦ “ኣነ ብዕድመ ንእሽተይ እየ፤ ንስኻትኩም ግና ዓበይቲ ኢኹም፤ ስለዙይ ከዓ ሓፊረ ኽሳዕ ሕዚ ስቕ በልኩ፤ ሓሳበይውን ኣይገለፅኩልኩምን።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኤሊሁ፡ ወዲ ባርኪኤል ቡዛዊ፡ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ ኣነ ብዕድመ ንኡስ እየ፡ ንስኻትኩም ግና ዓበይቲ ኢኹም፡ ስለዚ ኸኣ ሐፊረስ ክሳዕ ሕጂ ስቕ በልኩ፡ ሓሳበይውን ኣይገለጽኩልኩምን።