Job 32:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኤሊሁ ወዲ ባራጌል፡ እቲ ቡሳዊ፡ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ኣነ ንእሽቶ እየ፡ ንስኻ ድማ ኣዚኻ ኣሪግካ። ስለዚ ፈሪሐ ርእይቶይ ክእውጅ ኣይደፈርኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤልዩስም መለሰ፥ እንዲህም አለ፥ “እኔ በዕድሜዬ ታናሽ ነኝ፥ እናንተ ግን ሽማግሌዎች ናችሁ፤ ስለዚህም ዕውቀቴን እገልጥላችሁ ዘንድ ፈርቼ ዝም አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቡዛዊውም የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ ተናገረ እንዲህም አለ። እኔ በዕድሜ ታናሽ ነኝ፥ እናንተ ግን ሽማግሌዎች ናችሁ፤ ስለዚህም ሰጋሁ፤ እውቀቴን እገልጥላችሁ ዘንድ ፈራሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቡዛዊውም የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ ተናገረ፤ እንዲህም አለ፦ “እኔ በዕድሜ ታናሽ ነኝ፥ እናንተ ግን ሽማግሌዎች ናችሁ፥ ስለዚህም ሰጋሁ፥ የማውቀውን እገልጥላችሁ ዘንድ ፈራሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቡዝያ ባርኬላ ናአይ ኤልሁ ሀዋዳን ያጊደ፥ ሃሳያ ዶሜዳ፤ “ታን ላይን ናአታይ፤ ህንተ ታፐ ጭሚታ። ሄዋ ድራዉ፥ ታን ታ ቆፋ ህንተዉ ኦዳናዉ ያያድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Buuziyaa Barkkeela na'ay Eelihu hawaadan yaagiide, haasayaa doommeedda; «Taani laytsan na'atay; hintte taappe c'imiita. Hewaa diraw, taani ta k'ofaa hinttew odanaw yayaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Buuze dere as Barakele naa Eelihuy, «Tani inttefe yelaga gidida gishshassinne intte cima gidida gishshas pokkoynne yashshi tana oykkiin hanno gakkanaas ta qofa qonccisontta gam7adis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቡዜ ዴሬ ኣስ ባራኬሌ ና ኤሊሁይ፥ «ታኒ ኢንቴፌ ዬላጋ ጊዲዳ ጊሻሲኔ ኢንቴ ጪማ ጊዲዳ ጊሻስ ፖኮይኔ ያሺ ታና ኦይኪን ሃኖ ጋካናስ ታ ቆፋ ቆንጪሶንታ ጋምኣዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቡዛ ቢታፈ ይዳ ባርከላ ናአይ ኤልሁይ ሀይሳዳ ያግድ ሃሳያ ዶምስ። “ታኒ ህንተፈ ናአታይስ፤ ህንተ ታፐ ባይራተታ፤ ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ታ ቆፋ ህንተዉ ኦዳናዉ ያያስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Buza biittafe yida Barkela na7ay Elihuy haysada yaagidi haasaya doomis. “Taani hintefe na7atayis; hinte taape bayrateta; Hessa gisho, taani ta qofaa hintew odanaw yayyas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ እንዲህ አለ፤ “እኔ በዕድሜ ታናሽ ነኝ፤ እናንተ ግን አዛውንቶች ናችሁ፤ ከዚህም የተነሣ የማውቀውን ለመናገር አልደፈርሁም፤ ፈርቼ ዝም አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቡዛዊው የባራኪ ልጅ ኤሊሁ እንዲህ ሲል መለሰ፦ “እኔ በዕድሜዬ ከእናንተ ያነስኩ በመሆኔና እናንተም አዛውንት በመሆናችሁ፥ ኀፍረትና ፍርሀት ተሰምቶኝ ሐሳቤን ሳልገልጥ እስከ አሁን ቈይቼ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤሊሁ ወዲ ባርክኤል ካብ ዓሌት ቡዝ ድማ ኸምዙይ ኢሉ ተዛረበ፦ “ኣነ ብዕድመ ንእሽተይ እየ፤ ንስኻትኩም ግና ዓበይቲ ኢኹም፤ ስለዙይ ከዓ ሓፊረ ኽሳዕ ሕዚ ስቕ በልኩ፤ ሓሳበይውን ኣይገለፅኩልኩምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኤሊሁ፡ ወዲ ባርኪኤል ቡዛዊ፡ ከምዚ ኢሉ መለሰ፡ ኣነ ብዕድመ ንኡስ እየ፡ ንስኻትኩም ግና ዓበይቲ ኢኹም፡ ስለዚ ኸኣ ሐፊረስ ክሳዕ ሕጂ ስቕ በልኩ፡ ሓሳበይውን ኣይገለጽኩልኩምን። |