Job 32:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መልሲ ስለ ዘይረኸቡ፡ ንእዮብ ከኣ ፈረድዎ እሞ፡ ቍጥዓኡ ኣብ ልዕሊ ሰለስተ ኣዕሩኽቱ እውን ተላዕለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም እንደ ኀጢአተኛ አደረጉት እንጂ ለኢዮብ የሚገባ መልስ መመለስ ስላልቻሉ በሦስቱ ባልንጀሮቹ ላይ ተቈጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም በኢዮብ ፈረዱበት እንጂ የሚገባ መልስ ስላላገኙ በሦስቱ ባልንጀሮቹ ላይ ተቈጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም በኢዮብ ፈረዱበት እንጂ የሚገባ መልስ ስላላገኙ በሦስቱ ባልንጀሮቹ ላይ ተቈጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልሁ ቃይ ኢዮባ ሄዙ ላገቱዋካ ሀንቀቴዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አ ጮ ባይዛንቻ ጌድኖፐ አትና፥ አዉ ሱረ ዛሩዋ ዛራናዉ ዳንዳይበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eelihu k'ay Iyyooba heezzu laggetuwaakka hank'k'etteedda; ayaw gooppe, unttunttu Aa c'oo bayzzanchcha geeddinoppe attina, aw suure zaaruwaa zaaranaw danddayibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka Iyoobe lagge heedzdzati Iyoobe bolla pirdafe attiin iza ammanththiza qaala yooti ammanththontta gishshas istta bollaka hanqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢዮቤ ላጌ ሄቲ ኢዮቤ ቦላ ፒርዳፌ ኣቲን ኢዛ ኣማንዛ ቃላ ዮቲ ኣማንንታ ጊሻስ ኢስታ ቦላካ ሃንቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እያ ጮ ባላ ግድ ፕርድድ፥ እያዉ በሲያ ዛሮ እማናዉ ዳንዳእቦና ግሾ ኤልሁይ ሀ ሄ ላገታ ቦላካ ሀንቀትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti iya coo bala gidi pirdidi, iyaw bessiya zaaro immanaw danda7iboona gisho Elihuy ha heedzu laggeta bollaka hanqetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሦስቱ የኢዮብ ጓደኞች በኢዮብ ላይ መፍረድ እንጂ፣ ነገሩን ሊያሳምኑት ስላልቻሉ፣ በእነርሱም ላይ ተቈጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኢዮብ ላይ የሚያስፈርድ በቂ መልስ ባለመስጠታቸው፥ ኤሊሁ በሦስቱ ጓደኞቹም ላይ ተቈጥቶ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ሰለስተ ፈተውቱ ግና ምላሽ ስለ ዝሰኣኑሉ፥ ኣብ ኢዮብውን ስለ ዝፈረዱ፥ ኤሊሁ ዀረየሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ሰለስተ ፈተውቱውን፡ ንእዮብ ምላሽ ስለ ዘይረኸቡሉ እሞ ስለ ዝፈረድዎ፡ ኰረየሎም። |