Job 32:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ቍጥዓ ኤሊሁ ወዲ ባራጌል፡ እቲ ቡሳዊ፡ ካብ ዓሌት ራም ነደደ። ኣብ ልዕሊ እዮብ ካብ ኣምላኽ ንርእሱ ስለ ዘጸደቐ፡ ቍጥዓኡ ኣንደደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአውስጢድ ሀገር ከአራም ወገን የሆነ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊዩስ ተቈጣ፥ በእግዚአብሔርም ፊት ራሱን ጻድቅ አድርጎ ነበርና ኢዮብን ተቈጣው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከራም ወገን የሆነ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ የኤሊሁ ቍጣ ነደደ፤ ከእግዚአብሔር ይልቅ ራሱን ጻድቅ አድርጎ ነበርና ኢዮብን ተቈጣው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከራም ወገን የሆነ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ የኤሊሁ ቁጣ ነደደ፥ ከእግዚአብሔር ይልቅ ራሱን ጻድቅ አድርጎ ነበርና ኢዮብን ተቈጣው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢዮብ ጾሳ ጽሉዋ ግያዋ አጊደ፥ ባረና ጽሉዋ ኦዳ ድራዉ፥ ራማ ያራ ግድያ ቡዝያ ባርኬላ ናአይ ኤልሁ ኢዮባ ቦላ ሎይ ሀንቀቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyoobi S'oossaa s'illuwaa giyaawaa aggiide, barena s'illuwaa ootseedda diraw, Raama yara gidiyaa Buuziyaa Barkkeela na'ay Eelihu Iyyooba bolla loytsi hank'k'etteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eraama zereththafe Buuze dere as Barakele naa Eelihuy; Iyoobi bana Xoossafe aaththidi xillisida gishshas Iyoobe bolla keehi hanqettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤራማ ዜሬፌ ቡዜ ዴሬ ኣስ ባራኬሌ ና ኤሊሁይ ኢዮቢ ባና ጾሳፌ ኣዲ ጺሊሲዳ ጊሻስ ኢዮቤ ቦላ ኬሂ ሃንቄቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮብ ፆሳፈ አድ ባና ፅሎ ኦዳ ግሾ፥ ራማ ያራፐ ግድዳ ቡዛ ቢታፈ ይዳ ባርከላ ናአይ ኤልሁይ እዮባ ቦላ ሀንቀትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyobi Xoossaafe aathidi bana xillo oothida gisho, Rama yarape gidida Buza biittafe yida Barkela na7ay Elihuy Iyyoba bolla hanqetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከራም ወገን የሆነው፣ የቡዛዊው የባርክኤል ልጅ ኤሊሁ ግን ኢዮብ ከእግዚአብሔር ይልቅ ራሱን ጻድቅ ስላደረገ እጅግ ተቈጣው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የራም ቤተሰብ የነበረው ቡዛዊው የባራኬል ልጅ ኤሊሁ ኢዮብ ራሱን ከእግዚአብሔር አብልጦ ጻድቅ ስላደረገ ተቈጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ፥ ወዲ ባርክኤል ካብ ዓሌት ቡዝ ካብ ወገን ራም ዝኾነ ኤሊሁ ብቝጥዓ ነደደ፤ ካብ እግዚኣብሄር ንላዕሊ ኢዮብ ንባዕሉ ኣፅዲቑ ነበረሞ፥ ኣበርቲዑ ዀረየሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኤሊሁ፡ ወዲ ባርኪኤል ቡዛዊ ኻብ ዓሌት ራም፡ ብዂራ ተናደደ፡ ንእዮብ ከኣ፡ ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ንነፍሱ ስለ ዘጽደቓ፡ ኣበርቲዑ ዀረየሉ። |