Job 32:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ዘረባኻ ተጸበኹ። እንታይ ክትብል ከም ዘለካ እናደለኻ፡ ምኽንያታትካ ሰሚዐዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ንግግሬን አድምጡኝ፤ የምትናገሩትን ነገር እስክትመረምሩ ድረስ እየሰማችሁት እነግራችኋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ቃላችሁን በትዕግሥት ጠበቅሁ፤ የምትናገሩትን ነገር እስክትመረምሩ ድረስ፤ ብልሃታችሁን አዳመጥሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እነሆ፥ ቃላችሁን በትዕግሥት ጠበቅሁ፥ የምትናገሩትን ነገር እስክትመረምሩ ድረስ ሙግታችሁን አዳመጥሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “በእተ፥ ህንተ ሃሳይያ ዎደ፥ ታን ጮኡ ጋደ ሀይዛድ፤ ህንተ ሃሳያና ቃላ ቆፓደ ናጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Be'ite, hintte haasayiyaa wode, taani c'o"u gaade hayzzaad; hintte haasayana k'aalaa k'oppaade naagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte haasayza wode tani co7u gaada ezgays; intte haasayana qaala qoppishinka tani naagays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሃሳይዛ ዎዴ ታኒ ጮኡ ጋዳ ኤዝጋይስ፤ ኢንቴ ሃሳያና ቃላ ቆፒሺንካ ታኒ ናጋይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ሃሳያ ዎደ፥ ታኒ ስእ ጋዳ ሀይዛስ፤ ህንተ ኦዳና ቃላ ኮይሽን ናጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte haasaya wode, taani si77i gada hayzas; hinte odana qaala koyishin naagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ በምትነጋገሩበት ጊዜ ታገሥሁ፤ ቃላት እየመረጣችሁ ስትናገሩ፣ በጥሞና ሰማኋችሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እናንተ የምታቀርቡትን ምክንያት እጠባበቅ ነበር። ሐሳባችሁን ግልጥ ለማድረግ ቃላት በመምረጥ፥ የምትናገሩትንም አዳምጥ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ፥ ንቓልኩም ብትዕግስቲ ተፀበኹ፤ ቃላት ክትሓርዩ እንተለኹምውን፥ ንቑም ነገርኩም ፅን በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ እትዛረብዎ ኽሰምዕ ተጸቤኹ፡ ቃላት ክትምርምሩ ኸሎኹምሲ፡ ንቑም ነገርኩም ጽን በልኩ። |