Job 32:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እዞም ሰለስተ ሰባት ንእዮብ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቱ ጻድቕ ስለ ዝነበረ፡ መልሲ ምሃብ ኣቋረጽዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮብም በፊታቸው ራሱን ጻድቅ አድርጎ ነበርና እነዚያ ሦስቱ ወዳጆቹ ለኢዮብ ለመመለስ ዝም አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮብም ራሱን ጻድቅ አድርጎ ነበርና እነዚያ ሦስቱ ሰዎች መመለስን ተዉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮብም ራሱን ጻድቅ አድርጎ ነበርና እነዚያ ሦስቱ ሰዎች መመለስን ተዉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢዮብ፥ “ታን ጽሎ አሳ” ጌዳ ድራዉ፥ ሀ ሄዙ አሳቱ አዉ ዛሩዋ እምያዋ አግ ባሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyyoobi, «Taani s'illo asaa» geedda diraw, ha heezzu asatuu aw zaaruwaa immiyaawaa aggi basheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyoobi, «Tani xillo asa» giza qofa laammontta gishshas heedzdzu asati iza zorizayssa aggida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮቢ፥ «ታኒ ጺሎ ኣሳ» ጊዛ ቆፋ ላሞንታ ጊሻስ ሄ ኣሳቲ ኢዛ ዞሪዛይሳ ኣጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮብ፥ “ታኒ ፅሎ አስ” ግዳ ግሾ፥ ሀ ሄ አሳት እያዉ ዛሮ እሞ አጋግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyobi, “Taani xillo asi” gida gisho, ha heedzu asati iyaw zaaro imo aggaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮብ በበኩሉ ራሱን እንደ ጻድቅ ቈጥሮ ስለ ነበር፣ እነዚህ ሦስት ሰዎች ለእርሱ መልስ መስጠታቸውን ተዉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮብ “እኔ ጻድቅ ሰው ነኝ” ብሎ በሐሳቡ ስለጸና፥ ሦስቱ ሰዎች ንግግራቸውን አቆሙ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮብ “ፃድቕ ሰብ እየ” ኢሉ ዝኣምን ስለ ዝነበረ፥ እቶም ሰለስተ ሰብኡት ምላሽ ምሃብ ሓደጉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዮብ ንርእሱ ጻድቕ ኰይኑ ስለ እተራእዮ፡ እቶም ሰለስተ ሰብኡት ምላሽ ምሃብ ሐደጉ። |