Job 31:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድረይ ኣንጻረይ እንተ ኣእወየትኒ፡ ጐዳጉዲኣውን እንተ ኣማረረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እርሻዬ በእኔ ላይ ጮኻ እንደ ሆነ፥ ትልሞችዋም በአንድ ላይ አልቅሰው እንደ ሆነ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሻዬ በእኔ ላይ ጮኻ እንደ ሆነ፥ ትልሞችዋም በአንድ ላይ አልቅሰው እንደ ሆነ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እርሻዬ በእኔ ላይ ጮኾ እንደሆነ፥ ትልሞቹም በአንድ ላይ አልቅሰው እንደሆነ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታ ጎሻ ቢታይ፥ ‘ታና ቦንቃ አካዳ!’ ጊደ፥ ታ ቦላ ዋሴዳዋ ግዶፐ፥ ታ ያፋራቱካ ታ ቦላ ዬኬዳዋ ግዶፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ta goshsha biittay, ‹Taana bonk'k'a akkaada!› giide, ta bolla waasseeddawaa gidooppe, ta yafaratuukka ta bolla yeekkeeddawaa gidooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Asa gade wogay baynda bonqqa ekkada tani goyidaa gidikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሳ ጋዴ ዎጋይ ባይንዳ ቦንቃ ኤካዳ ታኒ ጎዪዳ ጊዲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታ ጎሻ ቢታይ ታ ቦላ ዋስዳባ ግድኮ፥ ዳሳትካ አፉን ላክዳባ ግድኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ta goshsha biittay ta bolla waassidaba gidiko, daasatika afuthan laakidaba gidiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ዕርሻዬ በእኔ ላይ ጮኻ ከሆነ፣ ትልሞቿ ሁሉ በእንባ ርሰው እንደ ሆነ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሕጋዊ ባለርስቶችን ጨቊኜ ርስታቸውንም ነጥቄ አርሼ እንደ ሆነ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ግራተይ ብኣይ ኣእውያ እንተ ኾይና፥ ትልምታታ ድማ ብሕብረት በኽዮም እንተ ኾይኖም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግራተይ ጠሪዓትለይ እንተ ዀይና፡ ኲለን ትልምታታውን በኽየን እንተ ዀይነን፡ |