Job 31:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ኣብ ላዕሊ ዘሎ ኣምላኽ ክኽሕዶ ስለ ዝነበረኒ፡ ብፈራዲ ኪቕጻዕ ዝግብኣኒ በደል እውን እዩ ነይሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በልዑል እግዚአብሔር ፊት በዋሸሁ ነበርና ይህ ደግሞ ትልቅ በደል ይሁንብኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልዑል እግዚአብሔርን በካድሁ ነበርና ይህ ደግሞ ፈራጆች የሚቀጡበት በደል በሆነ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልዑል እግዚአብሔርን በካድሁ ነበርና፥ ይህ ደግሞ በፈራጆች የሚያስቀጣ በደል በሆነ ነበር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃን ደእያ ጾሳ ካዳድ ሽን። ሄ ናጋራይካ ፕርዳን ሙርስያ ናጋራ ግዴ ሽን። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | D'ok'k'an de'iyaa S'oossaa kaddaad shin. He nagaraykka pirddan murissiyaa nagaraa gidee shin. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani hayssa mala ooththidaakko salon diza xoossa kaddo gidida gishshas hayti ha oosoti ta bolla pirda ehiza nagarata. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሃይሳ ማላ ኦዳኮ ሳሎን ዲዛ ጾሳ ካዶ ጊዲዳ ጊሻስ ሃይቲ ሃ ኦሶቲ ታ ቦላ ፒርዳ ኤሂዛ ናጋራታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ፕርዳ ኤህያ ናጋራ ግድያ ግሾ ፆሳ ካዳስ ጉሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi pirda ehiya nagara gidiya gisho Xoossaa kaddas guussu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለልዑል እግዚአብሔር ታማኝ አለመሆኔ ነውና፣ ይህም ደግሞ የሚያስቀጣኝ በደል በሆነ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ማድረግ በላይ ለሚገኘው አምላክ እምነተቢስነት ስለ ሆነ፥ እነዚህ ድርጊቶች የሞት ፍርድ የሚያመጡ ኃጢአቶች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ምግባር ንልዑል እግዚአብሔር ምኽሓድ እዩሞ፥ እዙይ ከዓ ፈራዶ ዝቐፅዑሉ በደል ምዀነ ነይሩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | በዚ ኸምዝስ ንልዑል ኣምላኽ ከሓዲኡ ምዀንኩ ነይረ እሞ፡ እዚ ኸኣ ፈራዲ ዚቕጽዖ ኣበሳ ምዀነ ነይሩ። |