Job 31:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጥፍኣት ኣምላኽ ንዓይ ዜስካሕክሕ እዩ ነይሩ፣ ብሰንኪ ልዕልናኡውን ክጻወሮ ኣይከኣልኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር ግርማ አስደንግጦኛልና፤ በእርሱም ከመያዝ በምክንያት ማምለጥ አልቻልሁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፤ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእግዚአብሔር መዓት አስደንግጦኛልና፥ በክብሩም ፊት ምንም ለማድረግ አልቻልሁም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ታን ኦናዌ ጾሳ ሙሮ ያይያ ድራሳነ አ አንጋይ ታና ዳጋንያ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa taani ootsennawe S'oossaa muroo yayyiyaa dirassanne Aa anggay taana dagantsiyaa dirassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Xoossa hanqos yayyiza gishshassinne iza teemateththaas yayyiza gishshas Hayssa mala yo7ota ooththanawu ta dandaykke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ጾሳ ሃንቆስ ያዪዛ ጊሻሲኔ ኢዛ ቴማቴስ ያዪዛ ጊሻስ ሃይሳ ማላ ዮኦታ ኦናዉ ታ ዳንዳይኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳ ሀንቁዋ ያይዳ ግሾ ሄሳ ኦናዉ ዳንዳእከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaa hanquwa yayyida gisho hessa oothanaw danda7ike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርን ቍጣ በመፍራቴ፣ እንዲህ ያሉ ነገሮች መፈጸም አልቻልሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔርን መቅሠፍት እፈራለሁ፤ ከግርማውም አስፈሪነት የተነሣ በፊቱ መቆም አልችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ እግዚኣብሄር መዓት ኣደንጊፁኒ እዩሞ፥ ኣብ ቅድሚ ግርማኡውን ክቐውም ኣይከኣልኩን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | መዓት ኣምላኽ ኣሰምበደኒ እሞ፡ ኣብ ቅድሚ ግርማኡውን ክቐውም ኣይከኣልኩን። |