Job 31:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ብስእነት ክዳን፡ ወይ ድኻ ብዘይ መሸፈኒ ክጠፍእ እንተ ርኤኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ራቁ​ቱን የሆ​ነው ሰው በብ​ርድ ሲሞት አይቼ፥ አላ​ለ​በ​ስ​ሁት እንደ ሆነ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ራቁቱን የሆነው ሰው ሲጠፋ፥ ወይም ድሀ ያለ ልብስ ሲሆን አይቼ እንደ ሆነ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከልብስ እጦት የተነሣ አንድ ሰው ሲጠፋ አይቼ፥ ወይም ድሀ የሚሸፈንበት ሲያጣ ተመልክቼ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማዩ ይና፥ ሜጉ ዎያ ኡራ፥ ዎይ ካሎ ደእያ መቶታንቻ ደምያ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Mayuu d'ayina, meeguu wod'iyaa uraa, woy kallo de'iyaa metootanchchaa demmiyaa wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) May7oy dhayiin meegoy wodhizaade; woykko metoppe dendidayssan kallo dizaade beyada,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማይኦይ ዪን ሜጎይ ዎዛዴ፤ ዎይኮ ሜቶፔ ዴንዲዳይሳን ካሎ ዲዛዴ ቤያዳ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማኦይ ይን ሜጎይ ዎያ ኡራ፥ ዎይኮ ካሎ ደእያ መቶታንቹዋ በአዳ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ma7oy dhayin meegoy wodhiya uraa, woyko kallo de7iya metootanchuwa be7ada,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በልብስ ዕጦት ሰው ሲጠፋ፣ ወይም ዕርቃኑን ያልሸፈነ ድኻ አይቼ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ሰው ከልብስ እጦት ወይም አንድ ችግረኛ የሚለብሰው አጥቶ ራቁቱን ሆኖ ባይ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዕሩቕ ሰኣን ክዳን ክጠፍእ፥ ወይ ንድኻ ብዘይ ክዳን ምዃኑ ምስ ረአኽዎ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንዕሩቕ ሰኣን ክዳን ኪጠፍእ፡ ወይስ ንድኻ ብዘይ ማቕ ርእየዮ እንተ ዀይነ፡