Job 31:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጥፍኣት ዚበልዕ ሓዊ እዩ እሞ፡ ንዅሉ ፍርያተይ ኬጥፍኦ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህ በሕ​ዋ​ሳት ሁሉ የሚ​ነ​ድድ እሳት፥ የገ​ባ​በ​ት​ንም ሁሉ ከሥር የሚ​ነ​ቅል ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህ እስከ ጥፋት ድረስ የሚበላ እሳት፥ ቡቃያዬንም ሁሉ የሚነቅል ነውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህ እስከ ጥፋት ድረስ የሚበላ እሳት፥ ቡቃያዬንም ሁሉ የሚያቃጥል ነውና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ናጋራይ ታማዳን ጹጊደ፥ ታ ማጹዋ ኡባ ይስያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha nagaray tamaadan s'uuggiide, ta mas'uwaa ubbaa d'ayissiyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha nagaray tama mala xuuggiza gishshas ta hayssa ooththidaakko ta aqota xuuggi dhayssanakkoshin.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ናጋራይ ታማ ማላ ጹጊዛ ጊሻስ ታ ሃይሳ ኦዳኮ ታ ኣቆታ ጹጊ ይሳናኮሺን።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ናጋራይ ታማዳ ፁግያባ ግድያ ግሾ፥ ታ አቁዋ ኡባ ይሳናሽን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha nagaray tamada xuuggiyaba gidiya gisho, ta aquwa ubbaa dhaysanashin.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ የሚያቃጥልና የሚያጠፋ እሳት ነው፤ ቡቃያዬንም ባወደመ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ ኃጢአት እንደ እሳት አቃጥሎ የሚያጠፋ ስለ ሆነ እኔ ይህን ብሠራ ኖሮ ሀብቴን ሁሉ ባወደመው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ክሳዕ ሲኦል ዝበልዕ ሓዊ፥ ንዅሉ በቝለይውን ካብ ሱሩ ዘጥፍእ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኤረ እዚ ነውሪ እዩ፡ ፈራዲ ዚቐጽዖ ሓጢኣት እዩ፡ ክሳዕ ሲኦል ዚበልዕ ሓዊ፡ ንጥሪተይ ክሳዕ ሱሩ ዜጥፍእ እዩ እሞ፡ ሰበይተይስ ንኻልእ ሰብኣይ ትጥሐን፡ ካልኦት ሰባትውን ይሕቈፍዋ።