Job 30:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ ዓያሹ፡ እወ፡ ደቂ ርኹሳት እዮም ነይሮም። ካብ ምድሪ ትሑታት እዮም ነይሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰነፎችና የክፉዎች ሰዎች ልጆች ናቸው፤ ስማቸውና ክብራቸው ከምድር የጠፋ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰነፎችና የነውረኞች ልጆች ናቸው፤ ከምድርም በግርፋት የተባረሩ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአላዋቂና የነውረኞች ልጆች ናቸው፥ ከምድርም በግርፋት የተባረሩ ናቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ቃይጼርያን ሾጨቲደ፥ ቢታፐ የደርሰቴድኖ። ኡንቱንቱ ሱንና ባዪደ፥ ቦዛ ግዲደ ደኤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu k'ays's'eeriyaan shoc'ettiide, biittaappe yederssetteeddino. Unttunttu suntsaanna bayiide, booza gidiide de'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bantta biittafe xurqafen shocetti goodettida gishshas lo7o sunththinne wozinay bayndayta gididi deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታ ቢታፌ ጹርቃፌን ሾጬቲ ጎዴቲዳ ጊሻስ ሎኦ ሱንኔ ዎዚናይ ባይንዳይታ ጊዲዲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ቢታፈ ጎደትዶሶና፤ ሱን ባይና ኤያታ ግድድ ደእዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti biittafe goodetidosona; sunthi bayna eeyata gididi de7idosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስማቸው የማይታወቅ አልባሌ ናቸው፤ ከምድሪቱም ተባርረዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጅራፍ እየተገረፉ ከአገር በመባረራቸው፥ ስማቸው የጠፋ አእምሮ ቢሶች ሆነው ይኖሩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ነውራማትን ሰነፋትን እዮም፤ ተገሪፎም ካብ ሃገር ዝተሰጉ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ውሉድ ደናቚርቲ፡ ስም ዜብሉ ዓሌት፡ ተገሪፎም ካብ ሃገር እተሰጉ ኣዮም። |