Job 30:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስጋኦም ካብ ቁጥቋጥን ሱር ጁኒፐርን ማሎ ዝቖርጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እየዞሩ የሚለምኑና የሚበሉ በቅልውጥም የሚኖሩ ወራዶች፥ ዐመፀኞችና ከበጎ ነገሮች ሁሉ የተቸገሩ ናቸው። ከታላቅ ረኃብም የተነሣ ጨው ጨው የሚለውን የእንጨት ሥር ይበላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቍጥቋጦ አጠገብ ያለውን ጨው ጨው የሚለውን አትክልት ይለቅማሉ፤ የክትክታ ሥር ደግሞ መብላቸው ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቁጥቋጦ አጠገብ ያለውን ጨው ጨው የሚለውን ቅጠላ ቅጠል ይቀጥፋሉ፥ እንዲሞቃቸውም የክትክታ ሥር ይበላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሻራፋነ ቦንጭያ ማጼድኖ፤ ማልኤና ሳንካራ ጻጶቱዋካ ሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay sharafaanne bonc'c'iyaa mas'eeddino; mal"enna sankkaaraa s'ap'otuwaakka meeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maxine mala mal7iza bazzon mokkiza dumma dumma miththa hayththata maxeettes; mal7ontta sankkara xapho qorereththi meettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማጺኔ ማላ ማልኢዛ ባዞን ሞኪዛ ዱማ ዱማ ሚ ሃይታ ማጼቴስ፤ ማልኦንታ ሳንካራ ጻጶ ቆሬሬ ሜቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጩማነ ቦንጮ ማፅዶሶና፤ ማልኦና ሳንካራ ፃጶ ምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Cumadhenne bonco maxidosona; mal7onna sankara xapho midosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከቍጥቋጦ ምድር ጨው ጨው የሚል አትክልት ለቀሙ፤ ምግባቸውም የክትክታ ሥር ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጨው ጨው የሚሉ የበረሓ ቅጠላ ቅጠሎችን ይለቅሙ ነበር፤ ጣዕም የሌላቸውንም የክትክታ ሥሮች ይበሉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ጥቓ ቘጥቋጥ ዘሎ፥ ጨው ጨው ዝብል ኣትኽልቲ ይኣርዩ፤ ሱር ታህሶስውን ምግቦም ይገብሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ጥቓ ቘጥቋጥ ቈጽሊ ኣምዒ ይቕንጥቡ፡ ሱር ቈጥቋጥ ምግቦም ይገብሩ። |