Job 30:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዚተረይ ድማ ናብ ሓዘን፡ መካነይ ድማ ናብ ድምጺ እቶም ዚበኽዩ ተቐየረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ሕማሜ መሰ​ንቆ፥ ልቅ​ሶ​ዬም በገና ሆነ​ብኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ መሰንቆዬ ለኀዘን፥ እምቢልታዬም ለሚያለቅሱ ቃል ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ መሰንቆዬ ለኀዘን፥ እምቢልታዬም ለሚያለቅሱ መሳርያ ሆነ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታ ድንኪ ዝላሳዉ ፑነቴዳ፤ ታ ህጽጺካ ዬኮ ፑነቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, ta dinkkii zilaassaw puneteedda; ta his'is'iikka yeekoo punetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ta ufays isttan qonccisiza bagananne zayey ha7i ta kayottada kessiza zilassa qaala sissiza miish gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ታ ኡፋይስ ኢስታን ቆንጪሲዛ ባጋናኔ ዛዬይ ሃኢ ታ ካዮታዳ ኬሲዛ ዚላሳ ቃላ ሲሲዛ ሚሽ ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኡፋይስ ቆንጭስያ ዲነ ሱሱልኤይ፥ ሀእ ታ ዘለልሳስ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta ufaysi qoncisiya diithinne suusul7ey, ha77i ta zelelsas gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በገናዬ ለሐዘን፣ እንቢልታዬም ለልቅሶ ተቃኝቷል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደስታዬን እገልጥባቸው የነበሩት በገና እና እምቢልታ አሁን የሐዘን እንጒርጒሮዬ ማሰሚያ ሆነዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ መሰንቆይ ንሓዘን፥ እምብልታይውን ንበኸይቲ ቓል ኮነ።”
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ መሰንቆይ ናብ ሓዘን፡ ዕንዱረይ ከኣ ናብ ደሃይ ብኽያት ተለዊጡ።