Job 30:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰንኪ ድኽነትን ጥሜትን ጽምዋ ነበሩ። ኣብ ቀዳሞት ግዜ ብኽነትን ዑናታትን ናብ በረኻ ይሃድሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ትላንት በድካምና በውርደት ከምድረ በዳ ያመለጡ፥ ከረኃብ የተነሣ ተሰድደው ይለምናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በራብና በቀጠና የመነመኑ ናቸው፤ የመፍረስና የመፈታት ጨለማ ወዳለበት ወደ ምድረ በዳ ይሸሻሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በችግርና በራብ መንምነው፥ በፈረሰውንና በተተወው የጨለመ ምድረ በዳን ሥራ ሥሮችን ያኝካሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መቱዋነ ኮሻ ጋሱዋን ቃማ ደንዲደ፥ ባዙዋ ቢደ፥ ጻጱዋ ጮሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Metuwaanne koshaa gaasuwaan k'amma denddiide, bazzuwaa biidde, s'ap'uwaa c'oommeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Metoppenne kosha daroppe dendidayssan bazzo biitta bi biidi miththa xapho maxeththi gancceettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሜቶፔኔ ኮሻ ዳሮፔ ዴንዲዳይሳን ባዞ ቢታ ቢ ቢዲ ሚ ጻጶ ማጼ ጋንጬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መቶይነ ኮሽ ኡንኤን፥ ቢታ ባዞ ብድ ፃጶ ጮሞሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Metoynne koshi un7ethin, biitta bazzo bidi xapho coommosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከችጋርና ከራብ የተነሣ ጠወለጉ፤ ሰው በማይኖርበት በረሓ፣ በደረቅም ምድር በሌሊት ተንከራተቱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከችግርና ከራብ ብዛት የተነሣ፥ ወደ በረሓ እየሄዱ ሥራ ሥሮችን ያኝኩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብስእነትን ጥሜትን ዝመንመኑ እዮም፤ ናይ ምፍራስን ምብትታንን ፀልማት ናብ ዘለዎ ምድረ በዳ ይሃድሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብስእነትን ጥሜትን ዝማህመኑ እዮም፡ ነቲ ኻብ ቀደም ዝጸመወን በረኻ ዝዀነን ንቑጽ ምድሪ ይግህጽዎ። |