Job 30:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሰንኪ ድኽነትን ጥሜትን ጽምዋ ነበሩ። ኣብ ቀዳሞት ግዜ ብኽነትን ዑናታትን ናብ በረኻ ይሃድሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትላ​ንት በድ​ካ​ምና በው​ር​ደት ከም​ድረ በዳ ያመ​ለጡ፥ ከረ​ኃብ የተ​ነሣ ተሰ​ድ​ደው ይለ​ም​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በራብና በቀጠና የመነመኑ ናቸው፤ የመፍረስና የመፈታት ጨለማ ወዳለበት ወደ ምድረ በዳ ይሸሻሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በችግርና በራብ መንምነው፥ በፈረሰውንና በተተወው የጨለመ ምድረ በዳን ሥራ ሥሮችን ያኝካሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መቱዋነ ኮሻ ጋሱዋን ቃማ ደንዲደ፥ ባዙዋ ቢደ፥ ጻጱዋ ጮሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Metuwaanne koshaa gaasuwaan k'amma denddiide, bazzuwaa biidde, s'ap'uwaa c'oommeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Metoppenne kosha daroppe dendidayssan bazzo biitta bi biidi miththa xapho maxeththi gancceettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሜቶፔኔ ኮሻ ዳሮፔ ዴንዲዳይሳን ባዞ ቢታ ቢ ቢዲ ሚ ጻጶ ማጼ ጋንጬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) መቶይነ ኮሽ ኡንኤን፥ ቢታ ባዞ ብድ ፃጶ ጮሞሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Metoynne koshi un7ethin, biitta bazzo bidi xapho coommosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከችጋርና ከራብ የተነሣ ጠወለጉ፤ ሰው በማይኖርበት በረሓ፣ በደረቅም ምድር በሌሊት ተንከራተቱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከችግርና ከራብ ብዛት የተነሣ፥ ወደ በረሓ እየሄዱ ሥራ ሥሮችን ያኝኩ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብስእነትን ጥሜትን ዝመንመኑ እዮም፤ ናይ ምፍራስን ምብትታንን ፀልማት ናብ ዘለዎ ምድረ በዳ ይሃድሙ።
Amharic Tigrinya 2011 ብስእነትን ጥሜትን ዝማህመኑ እዮም፡ ነቲ ኻብ ቀደም ዝጸመወን በረኻ ዝዀነን ንቑጽ ምድሪ ይግህጽዎ።