Job 30:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንውድቀቱ እኳ እንተ ጸውዑ፡ ኢዱ ናብ መቓብር ኣይክዝርግሕን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ራሴ ልታነቅ በወደድሁ ነበር ይህም ባይሆን ሌላው እንዲሁ እንዲያደርግልኝ እለምናለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ሰው በወደቀ ጊዜ እጁን አይዘረጋምን? በጥፋቱስ ጊዜ አይጮኽምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ነገር ግን ሰው በወደቀ ጊዜ እጅ አይዘረጋምን? በጥፋቱስ ጊዜ አይጮኽምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኩንዲደ መኤዳ አሳይ ቱጋቲደ፥ ‘ታና ማዳርኪ’ ጊደ ዋስና፥ አዉ ቃረተና አሳይ ደኢ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Kunddiide me"eedda Asay tuggatiidde, ‹Taana maaddarikkii› giide waassina, aw k'arettenna Asay de'ii? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Issi metotida uray maado demmanaas ba kushe miccidi woossishin tumappe ay asikka iza qohenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢሲ ሜቶቲዳ ኡራይ ማዶ ዴማናስ ባ ኩሼ ሚጪዲ ዎሲሺን ቱማፔ ኣይ ኣሲካ ኢዛ ቆሄና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መቅዳ አስ፥ “ታና ማዳርክ” ግድ ዋስን፥ እያዉ ቃቶና አስ ደኢ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Meqida asi, “Tana maaddarki” gidi waassin, iyaw qadhetonna asi de7ii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የተጐዳ ሰው ተጨንቆ ድረሱልኝ ብሎ ሲጮኽ፣ በርግጥ ክንዱን የሚያነሣበት ማንም የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ የተቸገረ ሰው ለእርዳታ እጁን ዘርግቶ ሲጮኽ በእርግጥ ማንም ሰው አያጠቃውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ዝወድቕ ሰብዶ ኢዱ ኣይዝርግሕን እዩ? ወይ ጥፍኣት ዝመፆዶ ኣየእውን እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ዚወድቕ ሰብዶ ኢዱ ኣይዝርግሕን? ወይስ ጥፍኣት ዝመጾዶ ኣየእውን እዩ? |