Job 30:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ግና እቶም ካባይ ዝንእሱ፡ ኣቦታቶም ምስ ኣኽላባት መጓሰይ ኪቕመጡ ምነዓቕኩዎም፡ የላግጹለይ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አሁን ግን በዕድሜ ከእኔ የሚያንሱ ለመዘባበት በእኔ ላይ ሳቁ፤ አባቶቻቸውን የናቅሁባቸውና እንደ መንጋዬ ውሾች ያልቈጠርኋቸው ዛሬ ለብቻቸው ይገሥጹኛል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን ግን በዕድሜ ከእኔ የሚያንሱ፥ አባቶቻቸውን ከመንጋዬ ውሾች ጋር ለማኖር የናቅኋቸው፥ በእኔ ላይ ተሳለቁብኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አሁን ግን በዕድሜ ከእኔ የሚያንሱ፥ አባቶቻቸውን ከመንጋዬ ውሾች ጋር ለማኖር የናቅኋቸው፥ በእኔ ላይ ተሳለቁብኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ሀእ ታፐ ያላግያ አሳቱ ታና ቅሊጪኖ። ኡንቱንቱ ታ ዶርሳ ዉድያ ሄምያ ካናቱዋ ማዳና ጊናካ ታን ድጌዳ አዎቱዋ ናናቱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin ha"i taappe yalagiyaa asatuu taana k'iliic'iino. Unttunttu ta dorssaa wudiyaa heemmiyaa kanatuwaa maaddana giinakka taani diggeedda aawotuwaa naanatuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Istta aawati taas dorsa wudeza heemmiza ta kanatara montta mala istti ta kadhiza asatakkoshin; ha7i gidikko layththan taappe naatiza asati ta bolla qilcceettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስታ ኣዋቲ ታስ ዶርሳ ዉዴዛ ሄሚዛ ታ ካናታራ ሞንታ ማላ ኢስቲ ታ ካዛ ኣሳታኮሺን፤ ሃኢ ጊዲኮ ላይን ታፔ ናቲዛ ኣሳቲ ታ ቦላ ቂልጬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሀእ ታፐ ናአትያ አሳት ታና ቀልቅሶሶና። ኤንቲ ታ ዶርሳ ዉድያ ሄምያ ካናታራ ፔኦና መላ ታኒ ድግዳ አዋታ ናይታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ha77i taape na7attiya asati tana qelqisoosona. Enti ta dorsa wudiya heemmiya kanatara pee7onna mela taani diggida aawata nayta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሁን ግን በዕድሜ ከእኔ የሚያንሱ፣ ከመንጋዬ ጠባቂ ውሾች ጋር እንዳይቀመጡ፣ አባቶቻቸውን የናቅኋቸው፣ እነዚህ ይሣለቁብኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሁን ግን በዕድሜ ከእኔ ያነሱ ሰዎች ያፌዙብኛል፤ የእነርሱ አባቶች የበጎቼን መንጋ ከሚጠብቁ ውሾቼ ጋር እንኳ እንዲሰማሩ የምንቃቸው ሰዎች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ግና እቶም ብዕድመ ኻባይ ዝንእሱ፥ ነቦታቶም ምስቶም መጓሰይ ዝሕልዉ ኣኽላባት እኳ፥ ንምንባር ዝነዓቕኩዎም፥ የባጭዉለይ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ግና እቶም ብዕድመ ዚንእሱኒ፡ ነቦታቶም ምስቶም ኣኽላባት መጓሰይ እኳ ዘይመሕበርክዎም፡ ይንዕቁኒ ኣለው። |