Job 27:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ሰብኡት ከጣቕዑሉን ካብ ስፍራኡ ክነፍሕዎን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ር​ሱም እጁን ያጨ​በ​ጭ​ብ​በ​ታል፤ ከስ​ፍ​ራ​ውም በፉ​ጨት ጎትቶ ያወ​ጣ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው በእጁ ያጨበጭብበታል፤ ከስፍራውም በፉጨት ያስወጡታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነፋሱ ያጨበጭብበታል፥ ከስፍራውም በፉጨት ያስወጣዋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎልቃማ ኮሻ ስሲደ፥ ኡንቱንታ የደርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wolk'k'aama kooshshaa sissiidde, unttuntta yederssana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Carkozi iza bolla kushe baqqides; izi dizasoppe wayqeththan pixiri yeggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጫርኮዚ ኢዛ ቦላ ኩሼ ባቂዴስ፤ ኢዚ ዲዛሶፔ ዋይቄን ፒጺሪ ዬጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባ ኩሽያ ባቅድ ኤንታ ቦላ ቀልቅሳና ባ ሱይቀን ኤንታ ሱግ የዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ba kushiya baqidi enta bolla qelqisana ba suyqethan enta sugi yeddana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እጁንም እያጨበጨበ ያሾፍበታል፤ በፉጨትም ከስፍራው ያሽቀነጥረዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነፋሱ በእርሱ ላይ አጨበጨበ፤ በአለበትም ቦታ ሆኖ አፏጨበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ሰብ ብኢዱ የጣቕዐሉ፤ እናፋፀዩ ኸዓ ኻብ ቦታኡ የውፅእዎ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሰባት ኣእዳዎም የጣቕዑሉ፡ ካብ ቦታኡ እናፋጸዩ የውጽእዎ።