Job 27:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ግደ ረሲኣን ኣብ ቅድሚ ኣምላኽን ርስቲ እቶም ጨቆንቲን ካብቲ ዅሉ ዚኽእል ዚቕበልዎ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህች ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የኀ​ጢ​አ​ተኛ እድል ፋንታ ናት፥ ግፈ​ኞ​ችም ሁሉን ከሚ​ችል አም​ላክ ዘንድ የሚ​ቀ​በ​ሏት ሀብት ናት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህች ከእግዚአብሔር ዘንድ የበደለኛ እድል ፈንታ፥ ግፈኛም ሁሉን ከሚችል አምላክ ዘንድ የሚቀበላት ርስት ናት፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነሆ የበደለኛ እድል ፈንታ ከእግዚአብሔር ዘንድ፥ ግፈኛም ሁሉን ከሚችል አምላክ ዘንድ የሚቀበላት ርስት ይህችው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ጾሳይ ኢታ አሳቶ እሜዳ ካጫይነ ኡቁንያ አሳቱ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳፐ አክያ ዎይቱ ሀዋፐ ካልያዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «S'oossay iita asatoo immeedda kaac'aynne uk'k'unniyaa asatuu Ubbaa Danddayiyaa S'oossaappe akkiyaa woytuu hawaappe kaalliyaawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hekko Ubbaa Dandayza Xoossay iita asinne genanchchati ekkana laatay hayssafe kaallizayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄኮ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳይ ኢታ ኣሲኔ ጌናንቻቲ ኤካና ላታይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ኢታ አሳታስ ጊግስዳ ቃዳይ፥ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳፈ ኤክያ ዎይቶይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay iita asatas giigisida qaaday, Ubbaa Danda7iya Xoossaafe ekiya woytoy haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እግዚአብሔር ለክፉው የመደበው ዕድል ፈንታ፣ ግፈኛም ሁሉን ከሚችል አምላክ የሚቀበለው ቅርስ ይህ ነው፦
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነሆ ሁሉን የሚችል አምላክ ክፉ ሰውንና ግፈኛን የሚቀጣው በዚህ ዐይነት ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣምላኽ ነቲ ሓጥእ ዝህቦ ዕድል፥ እቲ ግፍዐኛ ኻብቲ ዅሉ ዝኽእል እግዚኣብሄር ዝቕበሎ ርስቲ እዙይ እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ነቲ ረሲእ ዚህቦ ዕድል፡ እቲ ጨካን ካብቲ ዂሉ ዚኽእል ዚቕበሎ ርስቲ እዚ እዩ፡