Job 27:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ግደ ረሲኣን ኣብ ቅድሚ ኣምላኽን ርስቲ እቶም ጨቆንቲን ካብቲ ዅሉ ዚኽእል ዚቕበልዎ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህች ከእግዚአብሔር ዘንድ የኀጢአተኛ እድል ፋንታ ናት፥ ግፈኞችም ሁሉን ከሚችል አምላክ ዘንድ የሚቀበሏት ሀብት ናት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህች ከእግዚአብሔር ዘንድ የበደለኛ እድል ፈንታ፥ ግፈኛም ሁሉን ከሚችል አምላክ ዘንድ የሚቀበላት ርስት ናት፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እነሆ የበደለኛ እድል ፈንታ ከእግዚአብሔር ዘንድ፥ ግፈኛም ሁሉን ከሚችል አምላክ ዘንድ የሚቀበላት ርስት ይህችው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ጾሳይ ኢታ አሳቶ እሜዳ ካጫይነ ኡቁንያ አሳቱ ኡባ ዳንዳይያ ጾሳፐ አክያ ዎይቱ ሀዋፐ ካልያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «S'oossay iita asatoo immeedda kaac'aynne uk'k'unniyaa asatuu Ubbaa Danddayiyaa S'oossaappe akkiyaa woytuu hawaappe kaalliyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hekko Ubbaa Dandayza Xoossay iita asinne genanchchati ekkana laatay hayssafe kaallizayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄኮ ኡባ ዳንዳይዛ ጾሳይ ኢታ ኣሲኔ ጌናንቻቲ ኤካና ላታይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ኢታ አሳታስ ጊግስዳ ቃዳይ፥ ኡባ ዳንዳእያ ፆሳፈ ኤክያ ዎይቶይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay iita asatas giigisida qaaday, Ubbaa Danda7iya Xoossaafe ekiya woytoy haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እግዚአብሔር ለክፉው የመደበው ዕድል ፈንታ፣ ግፈኛም ሁሉን ከሚችል አምላክ የሚቀበለው ቅርስ ይህ ነው፦ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እነሆ ሁሉን የሚችል አምላክ ክፉ ሰውንና ግፈኛን የሚቀጣው በዚህ ዐይነት ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣምላኽ ነቲ ሓጥእ ዝህቦ ዕድል፥ እቲ ግፍዐኛ ኻብቲ ዅሉ ዝኽእል እግዚኣብሄር ዝቕበሎ ርስቲ እዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ነቲ ረሲእ ዚህቦ ዕድል፡ እቲ ጨካን ካብቲ ዂሉ ዚኽእል ዚቕበሎ ርስቲ እዚ እዩ፡ |