Job 26:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንማያት ኣብ ረጒድ ደበናቱ ይጽንበር። እቲ ደበና ድማ ኣብ ትሕቲኦም ኣይመቓቐልን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ውኃውን በደመና ውስጥ ይቋጥራል፥ ደመናውም ከታች አይቀደድም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ውኆችን በደመናዎቹ ውስጥ ያስራል፥ ደመናይቱም ከታች አልተቀደደችም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ውኆችን በደመናዎቹ ውስጥ ያስራል፥ ደመናይቱም ከታች አልተቀደደችም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሻረቱዋን ሃ ኩን፤ ሃ ዴጹዋን ሻረቱ ዳከትክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I shaaretuwaan haatsaa kuntsee; haatsaa dees'uwaan shaaretuu daakettikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi shaarati haath xunxi oykkana mala ooththees; haaththafe dendoyssan shaarati daaketettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ሻራቲ ሃ ጹንጺ ኦይካና ማላ ኦስ፤ ሃፌ ዴንዶይሳን ሻራቲ ዳኬቴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሻራታን ሃ ኩንስ፤ ሃ ዴፁዋን ሻራት ዳከቶኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I shaaratan haathe kunthees; haatha deexuwan shaarati daaketokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ውሆችን በደመናዎቹ ይጠቀልላል፤ ክብደታቸውም ደመናዎቹን አይሸነቍርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር፥ ደመናዎች ውሃን እንዲጠቀልሉ ያደርጋል፤ ከውሃውም የተነሣ ደመናዎቹ አይቀደዱም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንማያት ኣብ ደመና ይቛፅሮ፤ እቲ ደመናውን ብታሕቲ ኣይተቐደደን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንማያት ኣብ ደበናኡ ይቘጽሮ፡ እቲ ደበናውን ብትሕቲኡ ኣይቕደድን። |