Job 24:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ማያት ቅልጡፍ እዩ። ዕጫኦም ኣብ ምድሪ ርጉም እዩ፤ መገዲ ኣታኽልቲ ወይኒ ኣይርእዮን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ በውኃ ፊት ላይ በርሮ ያልፋል፤ እድል ፋንታውም በምድር ላይ የተረገመች ናት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱ በውኃ ፊት ላይ በርረው ያልፋሉ፤ እድል ፈንታቸውም በምድር ላይ የተረገመች ናት፤ ወደ ወይኑ ቦታ መንገድ አይዞሩም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እነርሱ በውኃ ላይ ተንሳፈው ያልፋሉ፥ ድርሻቸውም በምድር ላይ የተረገመች ናት፥ ወደ ወይኑ ቦታ መንገድ አይመለሱም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኢታ አሳቱዋ ድኡዋ ሃይ ቁጪደ አፌ፤ ኡንቱንታ ጋኬዳ ጋዲ ሸቀቴዳዋ ግዴ። ኦንነ ኡንቱንቱ ዎይንያ ቱራ ሳኣ ቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Iita asatuwaa di'uwaa haatsay k'uc'c'iide afee; unttuntta gakkeedda gadii shek'k'etteeddawaa gidee. Ooninne unttunttu woyniyaa turaa sa'aa beenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Gidikkoka istti haaththa bolla beettiza hoomo mala guuththa wodes xalla istti beettana. Istta biittayka qanggettidayssa gidana; istti woyne miththa tokkizasohoza oonikka beenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጊዲኮካ ኢስቲ ሃ ቦላ ቤቲዛ ሆሞ ማላ ጉ ዎዴስ ጻላ ኢስቲ ቤታና። ኢስታ ቢታይካ ቃንጌቲዳይሳ ጊዳና፤ ኢስቲ ዎይኔ ሚ ቶኪዛሶሆዛ ኦኒካ ቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን ኢታ አሳት ሃ ጎፖንቶ መላ፤ ኤንታ ላታ ቢታይ ባደትዳይሳ፤ ኦንካ ኤንታ ዎይነ ጋደ ቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin iita asati haatha goponto mela; enta laata biittay baadetidaysa; oonika enta woyne gade beenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይሁን እንጂ፣ በውሃ ላይ የሚኵረፈረፍ ዐረፋ ናቸው፤ የወይን ቦታው ሰው የማይደርስበት፣ ርስታቸው ርጉም ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሆኖም እነርሱ በውሃ ላይ እንደሚታይ ዐረፋ ለጥቂት ጊዜ ብቻ ይታያሉ፤ ርስታቸው የተረገመ ይሆናል፤ ወደ ወይን ተክል ቦታቸውም ማንም አይሄድም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ኣብ ቅድሚ ማይ በሪሮም ይሓልፉ፤ ዕድሎምውን ኣብ ምድሪ ዝተረገመት እያ፤ ናብ መንገዲ ኣታኽልቲ ወይኖም ኣይምለሱን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቀልጢፉ ብልዕሊ ማይ ይሰፍፍ፡ ዕድሎም ኣብ ምድሪ ርጉም እዩ፡ ናብቲ መገዲ ኣታኽልቲ ወይኒ ኣይምለስን። |