Job 24:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቶም ኣብ ብርሃን ዚዓልዉ እዮም። መገድታቱ ኣይፈልጡን ኣብ መገድታቱውን ኣይጸንዑን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን እነ​ዚ​ህን ለምን አል​ገ​ሠ​ጻ​ቸ​ውም? በም​ድር ላይ ሳሉ አላ​ስ​ተ​ዋ​ሉም፥ የቅ​ን​ነት መን​ገ​ድ​ንም አላ​ዩም። በአ​ደ​ባ​ባ​ይ​ዋም አል​ሄ​ዱም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ በብርሃን ላይ የሚያምፁ ናቸው፤ መንገዱን አያውቁም፥ በጎዳናውም አይጸኑም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነዚህ በብርሃን ላይ የሚያምፁ ናቸው፥ መንገዱን አያውቁም፥ በጎዳናውም አይጸኑም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ፖኡዋ እጽያ አሳቱ ደኢኖ፤ ኡንቱንቱ ፖኡ አየንቶ ኤርክኖ፤ አ ኦግያፐካ ዎራ ቢኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Poo'uwaa is's'iyaa asatuu de'iino; unttunttu poo'uu ayentto erikkino; Aa ogiyaappekka wora biino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Poo7o ixxiza asati deettes; poo7oy aazakko erontta gishshas poo7o oge kaallettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፖኦ ኢጺዛ ኣሳቲ ዴቴስ፤ ፖኦይ ኣዛኮ ኤሮንታ ጊሻስ ፖኦ ኦጌ ካሌቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፖኦ እፅያ አሳት፥ እያ ኦግያ ኤሮና አሳትነ፤ እያን ኤቆና አሳት ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Poo7o ixiya asati, iya ogiya eronna asatinne; iyan eqona asati de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በብርሃን ላይ የሚያምፁ፣ ጐዳናውን የማያውቁ፣ በመንገዱም የማይጸኑ አሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ብርሃንን የሚጠሉ ሰዎች አሉ፤ ብርሃንም ምን እንደ ሆነ ስለማያውቁ የብርሃንን መንገድ አይከተሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዚኣቶም ኣብ ልዕሊ ብርሃን ዝዕምፁ እዮም፤ ንጐደናታቱ ዘይፈልጡ፥ ኣብ መንገድታቱውን ኣይፀንዑን።
Amharic Tigrinya 2011 እቲኣቶም ካብቶም ንብርሃን ዚጸልኡ እዮም፡ ንጐደናታቱ ኣይፈልጥወንን፡ ኣብ መገድታቱ ኣይጸንዑን።