Job 24:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰባት ካብታ ኸተማ ይንቀሳቐሱ፡ ነፍሲ እቶም ውጉኣት ድማ ትጭድር፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድሆ​ችን ከከ​ተ​ማ​ውና ከገዛ ቤቶ​ቻ​ቸው አባ​ረ​ሩ​አ​ቸው የሕ​ፃ​ና​ት​ንም ነፍስ እጅግ አስ​ጮሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከከተማውና ከገዛ ቤቶቻቸው ይባረራሉ፤ የልጆችም ነፍስ ለእርዳታ ትጮኻለች፤ እግዚአብሔር ግን ስንፍናቸውን አይመለከትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በከተማው ለመሞት የሚያጣጥሩ ያቃስታሉ፥ ቁስለኞችም ለእርዳታ ይጮኻሉ፥ እግዚአብሔር ግን ልመናቸውን አይመለከትም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካታማን ሀይቃና ሀንያ አሳቱ ኦሊኖ፤ ደሸቴዳ አሳቱካ ማዱዋ ኮዪደ ዋሲኖ፤ ሽን ጾሳይ ኡንቱንቱ መቱዋ ጼለና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kataman hayk'k'ana haniyaa asatuu ooliino; deshetteedda asatuukka maaduwaa koyiide waassiino; shin S'oossay unttunttu metuwaa s'eellenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Katamatan hayqqanaas tooqiza asati gootareettes; madunxida asatikka maado oyshon waasseettes. Xoossi gidikko istta bolla oosettida geneza beyibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካታማታን ሃይቃናስ ቶቂዛ ኣሳቲ ጎታሬቴስ፤ ማዱንጺዳ ኣሳቲካ ማዶ ኦይሾን ዋሴቴስ። ጾሲ ጊዲኮ ኢስታ ቦላ ኦሴቲዳ ጌኔዛ ቤዪቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካታማን ካታማን ሀይቃና ሀንያ አሳይ ኦሎሶና፤ ደሸትድ ማዱንፅዳ አሳይ ማዶ ኮይድ ዋሶሶና፤ ሽን ፆሳይ ኤንታ መቱዋ ፄለና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kataman kataman hayqana haniya asay oolosona; deshetidi madunxida asay maado koyidi waassoosona; shin Xoossay enta metuwa xeellenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሟቾች ጣር ጩኸት ከከተማዋ ይሰማል፤ የቈሰሉት ሰዎች ነፍስ ለርዳታ ይጮኻል፤ እግዚአብሔር ግን ተጠያቂዎቹን ዝም ብሏል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በየከተማው ለመሞት የሚያጣጥሩ ሰዎች ይቃትታሉ፤ የቈሰሉትም ሰዎች ርዳታ በመጠየቅ ይጮኻሉ። እግዚአብሔር ግን በእነርሱ ላይ የተሠራውን ግፍ አልተመለከተም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ከተማን ካብ ብገዛ ቤቶምን ይስጐጉ፤ ነፍሲ እቶም ቈልዑውን ንሓገዝ ተእዊ፤ እግዚኣብሄር ግና ስንፍናኦም ኣይምልከትን።
Amharic Tigrinya 2011 እህህታ እቶም ውጹዓት ካብቲ ኸተማ ይወጽእ፡ ነፍሳት እቶም ቊሱላት ይጭርሓ ኣለዋ፡ ኣምላኽ ግና ነዚ ዓመጻ ግዱ ኣይገብርን እዩ።