Job 23:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ግና ሓደ ኣተሓሳስባ እዩ፣ መንከ ኪቕይሮ ይኽእል፧ ነፍሱ እትብህጎ ድማ፡ ከም ዝገብሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ ፍርድ የሚ​ከ​ራ​ከር ማን ነው? እርሱ የወ​ደ​ደ​ውን ያደ​ር​ጋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱ ግን ብቻውን ነው፤ እርሱንስ የሚመስለው ማን ነው? ነፍሱም የወደደችውን ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ ግን የሚተካከለው የለውም፥ ማንስ ውሳኔውን ያስቀይረዋል? የወደደውንም ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ጾሳይ ላመተና። አናና ኤቀታና፥ ዎይ ባረ ኮዬዳዋ እ ኦናዳን አ ድጋና አሳይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «S'oossay laamettenna. Aanana ek'ettana, woy bare koyeeddawaa I ootsennaadan Aa diggana Asay baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Izi barkka bana danday dees; izara eqettanay deenna; izi ba dosidayssa ubbaa ooso dandayees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢዚ ባርካ ባና ዳንዳይ ዴስ፤ ኢዛራ ኤቄታናይ ዴና፤ ኢዚ ባ ዶሲዳይሳ ኡባ ኦሶ ዳንዳዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ላመተና፤ እያራ ኤቀታናይ ባዋ፥ እ ኮይዳባ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay laametenna; Iyara eqetanay baawa, I koydaba oothees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እርሱ ግን ራሱን ችሎ ብቻውን የሚኖር ነው፤ የሚቋቋመውስ ማን ነው? እርሱ የፈቀደውን ያደርጋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እርሱ ራሱ ይወስናል፤ እርሱንም የሚቃወም የለም፤ እርሱ የወደደውን ሁሉ ያደርጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሱ ግና በይኑ እዩ፤ ንእኡ ዝመስሎ መን እዩ? ነፍሱ ዝፈተወቶውን እዩ ዝገብር።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ናቱ ሓሳብ ሓደ እዩ፡ መንከ ይኽልክሎ? ነፍሱ እትደልዮ እዩ ዚገብር።