Job 22:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጻድቃን ይርእይዎ እሞ ይሕጐሱ፡ ንጹሃት ከኣ የላግጹሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጻድቃንም አይተው ሳቁ፤ ንጹሓንም በንቀት ይዘባበቱባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጻድቃን ያዩታል፥ ደስም ይላቸዋል፤ ንጹሐንም በንቀት ይስቁባቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህንን አይተው ጻድቃን ደስ ይላቸዋል፥ ንጹሑም ሰው ይስቅባቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኢታ አሳቱዋ ቦላ ጋክያዋ በኢደ፥ ጽሎቱ ናሸቲኖ፤ ሱረ አሳቱካ ሀዋዳን ያጊደ፥ ኡንቱንቱ ቦላ ቅሊጪኖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Iita asatuwaa bolla gakkiyaawaa be'iide, s'illotuu nashettiino; suure asatuukka hawaadan yaagiide, unttunttu bolla k'iliic'iino; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Kiya asati iita asati qaxxayettishin be7idi ufayetteettes; suure asati istta bolla qilcceettes, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኪያ ኣሳቲ ኢታ ኣሳቲ ቃጻዬቲሺን ቤኢዲ ኡፋዬቴቴስ፤ ሱሬ ኣሳቲ ኢስታ ቦላ ቂልጬቴስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኢታ አሳት ሴረትያ ዎደ፥ ፅሎት ኡፋይቶሶና፤ ሱረ አሳት ሀይሳዳ ያግድ፥ ኤንታ ቦላ ቀልቅሶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Iita asati seeretiya wode, xilloti ufaytoosona; suure asati haysada yaagidi, enta bolla qelqisoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ጻድቃንም የእነዚያን ጥፋት አይተው ይደሰታሉ፤ ንጹሓንም እንዲህ ብለው ያፌዙባቸዋል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉ ሰዎች ሲቀጡ በማየት ደጋግ ሰዎች ይደሰታሉ፤ ቀጥተኞች እንዲህ እያሉ በእነርሱ ላይ ያፌዛሉ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፃድቃን ክሪኡዎ ኢዮም፤ ደስውን ክብሎም እዩ፤ ንፁሃንውን ብንዕቐት ይስሕቕዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጻድቃን፡ ተጻረርትና ብርግጽ ሕጂ ተመንቊሶም፡ ነቶም ዝተረፉውን ሓዊ በሊዕዎም እዩ፡ ኢሎም ነዚ ርእዮም ኪሕጐሱ እዮም፡ እቲ ንጹህውን ኬባጭዎም እዩ። |