Job 21:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ንኣበሳኡ ኣብ ክንዲ ደቁ ይዕቅቦ። ሕነ ይፈዲ፡ ንሱ ድማ ክፈልጦ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጆቹ ሀብቱን አያገኙም። እግዚአብሔር ብድራቱን ይከፍለዋል። እርሱም ያንጊዜ ያውቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ። እግዚአብሔር በደላቸውን ለልጆቻቸው ይጠብቃል ብላችኋል። እነርሱ ያውቁ ዘንድ ፍዳን ለራሳቸው ይክፈል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ፦ “እግዚአብሔር በደላቸውን ለልጆቻቸው ይጠብቃል” ብላችኋል። ይልቁንም እራሳቸው ይረዱት ዘንድ ፍዳን ይክፈላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ህንተ፥ ‘ጾሳይ አዎቱዋ ባይዙዋን ኡንቱንቱ ናናቱዋ ሙሬ’ ያጊታ። አነ ጾሳይ ናጋራንቻቱዋ ኡንቱንቱ ሁጲያን ሙሮ! ያትንቶ ኡንቱንቱ ባረንቱ ባይዙዋ ኤራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hintte, ‹S'oossay aawotuwaa bayzzuwaan unttunttu naanatuwaa muree› yaagiita. Ane S'oossay nagaranchchatuwaa unttunttu huup'iyaan muro! Yaatintto unttunttu barenttu bayzzuwaa erana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte, ‹Aawati qohida qohon Xoossi nayta hanqettees› geeta; ane Xoossi nagaranchchata qaxxayo; hessaththo hankko bantta qoho istti akeekanawu dandayeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ፥ ‹ኣዋቲ ቆሂዳ ቆሆን ጾሲ ናይታ ሃንቄቴስ› ጌታ፤ ኣኔ ጾሲ ናጋራንቻታ ቃጻዮ፤ ሄሳ ሃንኮ ባንታ ቆሆ ኢስቲ ኣኬካናዉ ዳንዳዬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ፥ ‘ፆሲ አዋታ ባላ ግሾ ኤንታ ናይታ ሴሬስ’ ያጌታ። አነ ፆሳይ ናጋራንቾታ ኤንታ ሁጰን ሴሮ፤ ያትኮ ኤንቲ ባንታ ናቁዋ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte, ‘Xoossi aawata bala gisho enta nayta seerees’ yaageeta. Ane Xoossay nagaranchota enta huuphen seero; yaatiko enti banta naaquwa erana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ፣ ‘እግዚአብሔር የሰውን ቅጣት ለልጆቹ ያከማቻል’ ትላላችሁ፤ ነገር ግን ያውቀው ዘንድ ለሰውየው ለራሱ ይክፈለው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እናንተ ‘እግዚአብሔር በአባቶች በደል ልጆችን ይቀጣል’ ትላላችሁ፤ እስቲ እግዚአብሔር ኃጢአተኞችን ራሳቸውን ይቅጣቸው፤ ይህ ከሆነ በደለኛነታቸውን ሊገነዘቡት ይችላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም “እግዚኣብሄር፥ ንበደሎም ንደቆም ይዓቝሮ” ኢልኩም ኢኹም፤ ግና ንሳቶም ምእንቲ ኽፈልጥዎ ንባዕላቶም ይፍደዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽሲ በደል እቲ ረሲእ ንደቁ ይዐቚሮ፡ ምእንቲ ኺፈልጦስ፡ ንእኡ ይፍደዮ። |