Job 20:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ ጸልማት ኣብ መሕብኢታቱ ኪሕባእ እዩ። ዘይተቓጸለ ሓዊ ኺበልዖ እዩ፤ ነቲ ኣብ ድንኳኑ ዝጸንሐ ሕማቕ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጨለማ ሁሉ ይጠብቀዋል፤ ዕፍ የማይባል እሳትም ይበላዋል፤ እንግዳም ቤቱን ያጠቃዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጨለማ ሁሉ ስለ ከበረው ዕቃ ተዘጋጅቶአል፤ በሰው አፍ እፍ የማትባል እሳት ትበላዋለች፤ በድንኳኑ ውስጥ የቀረው ይጨነቅባታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለከበሩ ዕቃዎቹ ጨለማ ተዘጋጅቶአል፥ በሰው እፍ ያልተባለች እሳት ትበላዋለች፥ በድንኳኑ ውስጥ የቀረውም ይጋያል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እ ሺሼዳ አቁዋ ኡባይ ያና፤ አሳይ ኤቤና ታማይ አ ማና፤ አ ጎልያን አቴዳ አሳይ ኡባይካ ታማን ሜተታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «I shiishsheedda ak'uwaa ubbay d'ayana; Asay eetsibeenna tamay Aa maana; Aa golliyaan atteeda Asay ubbaykka taman meetettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi shiishshida haarozi ubbay girdi gida dhuma giddon dhayana; asi oyththontta tamay xuuggana; izason attiza miish ubbaa dippi histtana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሺሺዳ ሃሮዚ ኡባይ ጊርዲ ጊዳ ማ ጊዶን ያና፤ ኣሲ ኦይንታ ታማይ ጹጋና፤ ኢዛሶን ኣቲዛ ሚሽ ኡባ ዲፒ ሂስታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ሺሽዳ አቆይ ሳካና ማን ያና፤ አስ ኦይቦና ታም እያ ማና፤ እያ ኬን አትዳ ሻሎ ኡባ ፁጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I shiishida aqoy sakana dhuman dhayana; asi oythiboonna tami iya maana; iya keethan attida shalo ubbaa xuuggana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሀብቱ ለድቅድቅ ጨለማ ተዳርጓል፤ ሰው ባላራገበው እሳት ይበላል፤ በድንኳኑም ውስጥ የተረፈውን ይልሳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያካበተው ንብረት ሁሉ ጥቅጥቅ ባለ ጨለማ ውስጥ ይወድማል፤ በሰው እጅ ያልተቀጣጠለ እሳትም ያቃጥለዋል፤ በቤቱ ውስጥ የሚተርፈውን ንብረት ሁሉ ያጋየዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንመዝገቡ ፀልማት ተዳልዩሉ ኣሎ፤ ብዘይ መናፍሕ ዝነድድ ሓዊ ክውሕጦ፥ ነቲ ኣብ ድንኳኑ ዝተረፈውን ክበልዖ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንመዝገቡ ጸልማት ዘበለ ተዐቚሩሉ፡ ብዘይ መናፍሕ ዚነድድ ሓዊ ኺውሕጦ፡ ነቲ ኣብ ድናኳኑ ዝተረፈውን ኪበልዖ እዩ። |