Job 2:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ኸኣ ንርእሱ ኺሓርደሉ ቍርጽራጽ ሸኽላ ወሰደ። ኣብ መንጎ ሓሙኽሽቲ ድማ ተቐመጠ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቍስሉንም ያክክበት ዘንድ ገል ወሰደ፥ ከከተማም ወጥቶ በአመድ ላይ ተቀመጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሥጋውንም ይፍቅበት ዘንድ ገል ወሰደ፥ በአመድም ላይ ተቀመጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮብም ሥጋውን ይፍቅበት ዘንድ ገል ወሰደ፥ በአመድም ላይ ተቀመጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኢዮብ ብድን ቦላ ኡቲደ፥ ኮንኣን ባረና ጎዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Iyyoobi bidintsaa bolla uttiide, kon"aan barena gooddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe dendidayssan Iyoobi bidinththa bolla uttidi ba madunththa kon7an qaach doommides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ዴንዲዳይሳን ኢዮቢ ቢዲን ቦላ ኡቲዲ ባ ማዱን ኮንኣን ቃች ዶሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮብ ብዶ ቦላ ኡትድ ኮንአን ባና ጎድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyyobi bido bolla uttidi kon7an bana goodis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮብም ገላውን ለማከክ ገል ወሰደ፤ በዐመድም ላይ ተቀመጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም የተነሣ ኢዮብ በዐመድ ክምር ላይ ተቀምጦ ቊስሉን በገል ያክ ጀመር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮብ ድማ ዝሓከሉ ገልዒ ሒዙ ኣብ ሓሙዅሽቲ ተቐመጠ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዮብ ድማ ምእንቲ ኺሐከሉ ገልዒ ሒዙ ኣብ ሓመዂሽቲ ተቐመጠ። |