Job 2:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰይጣን ድማ ካብ ገጽ እግዚኣብሄር ርሒቑ ንእዮብ ካብ ጫፍ እግሩ ክሳዕ ኣኽሊሉ ብፍልሖ ወቕዖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰይጣንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፥ ኢዮብንም ከእግሩ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መታው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰይጣንም ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ፥ ኢዮብንም ከእግሩ ጫማ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቍስል መታው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰይጣንም ከጌታ ፊት ወጣ፥ ኢዮብንም ከእግሩ መርገጫ ጀምሮ እስከ አናቱ ድረስ በክፉ ቁስል መታው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሴጻናይ መና ጎዳ ስንፐ ከሲደ፥ ኢዮባ ገድያፐ ሁጲያ ጋካናዉ ኢታ ማዱይ አ ቦላ ከሳናዳን ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Sees'aanay Med'inaa Godaa sintsappe kesiide, Iyyooba gediyaappe huup'iyaa gakkanaw iita madutsay Aa bolla kesanaadan ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Xala7ey Xoossa sinththafe ke7idi Iyoobes hu7e binanappe doommidi toho xugunth gakkanawu wolqqama madunththan waayettana mala ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጻላኤይ ጾሳ ሲንፌ ኬኢዲ ኢዮቤስ ሁኤ ቢናናፔ ዶሚዲ ቶሆ ጹጉን ጋካናዉ ዎልቃማ ማዱንን ዋዬታና ማላ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ፃላሄይ ጎዳ ስንፈ ከይድ፥ እዮባ ቶሆፐ ሁጰ ጋካናዉ ኢታ ማዱንን ካኤታና መላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Xalahey Godaa sinthafe keyidi, Iyyoba tohope huuphe gakanaw iita madunthan kaa7etana mela oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ ሰይጣን ከእግዚአብሔር ፊት ወጥቶ ሄደ፤ ኢዮብንም ከእግር ጥፍሩ እስከ ራስ ጠጕሩ በክፉ ቍስል መታው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ሰይጣን ከእግዚአብሔር ፊት ወጥቶ ኢዮብን ከራስ ጠጒሩ እስከ እግር ጥፍሩ ድረስ በከባድ ቊስል እንዲሠቃይ አደረገው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሰይጣን ካብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ወፂኡ ኸደ እሞ፥ ንኢዮብ ካብ ከብዲ እግሩ ኽሳዕ መንበስበስታኡ ብብርቱዕ ቍስሊ ወቕዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሰይጣን ካብ ገጽ እግዚኣብሄር ወጺኡ ኸደ እሞ፡ ንእዮብ ካብ ሸዀና እግሩ ሒዙ ኽሳዕ ቅርቅርቱ ብብርቱዕ ቊስለተ ስጋ ወቕዖ። |