Job 2:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ ኣምላኽ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪቐርቡ ምስ መጹ፡ ሰይጣን እውን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪቐርብ ኣብ መንጎኦም መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዕ​ለ​ታት አንድ ቀን እን​ዲህ ሆነ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መላ​እ​ክት መጥ​ተው በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ቆሙ፥ ሰይ​ጣን ደግሞ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ለመ​ቆም ከእ​ነ​ርሱ ጋር መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዕለታት አንድ ቀን እንዲህ ሆነ፤ የአምላክ ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም መጡ፥ ሰይጣን ደግሞ በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም በመካከላቸው መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዕለታት አንድ ቀን እንዲህ ሆነ፤ የእግዚአብሔር ልጆች በጌታ ፊት ለመቆም መጡ፥ ሰይጣን ደግሞ በጌታ ፊት ለመቆም በመካከላቸው መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀራ ጋላስካ ቃይ ጾሳ ኪታንቻቱ መና ጎዳ ስንን ቤታናዉ ዬድኖ፤ ሴጻናይካ ቃይ ኡንቱንቱና እትፐ አ ስንን ቤታናዉ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hara gallassikka k'ay S'oossaa kiitanchchatuu Med'inaa Godaa sintsan beettanaw yeeddino; Sees'aanaykka k'ay unttunttunna ittippe Aa sintsan beettanaw yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gallassatappe issi gallas salo kiitanchchati Xoossa sinth shiiqiza wode Xala7eykka isttara issife shiiqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋላሳታፔ ኢሲ ጋላስ ሳሎ ኪታንቻቲ ጾሳ ሲን ሺቂዛ ዎዴ ጻላኤይካ ኢስታራ ኢሲፌ ሺቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀራ ጋላስ ኪታንቾት ጎዳ ስንን በንታናዉ ይዶሶና፤ ፃላሄይካ ቃስ ኤንታራ እስፈ እያ ስንን በንታናዉ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hara gallas kiitanchoti Godaa sinthan bentanaw yidosona; Xalaheyka qassi entara issife iya sinthan bentanaw yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሌላ ቀን ደግሞ፤ መላእክት በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም መጡ። ሰይጣንም ከእነርሱ ጋር በእግዚአብሔር ፊት ሊቆም መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዕለታት አንድ ቀን የሰማይ መላእክት በእግዚአብሔር ፊት በቀረቡ ጊዜ ሰይጣንም አብሮአቸው ቀረበ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኮነ ኸዓ፥ ሓደ መዓልቲ ደቂ እግዚኣብሄር መፂኦም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቆሙ። ሰይጣን ድማ መፂኡ፤ ኣብ ማእኸሎም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቆመ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ሓደ መዓልቲ እቶም ደቂ ኣምላኽ መጺኦም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቈሙ። ሰይጣን ድማ መጺኡ፡ ኣብ ማእከሎም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቈመ።