Job 19:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ዝተጋገኹ ሓቂ እንተ ዀይኑ ግና፡ ስሕተተይ ኣብ ገዛእ ርእሰይ እዩ ዚነብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእውነት እኔ ከበደልሁ፤ ስሕተቴ ከእኔ ጋር ትኖራለች። የማላውቀውንም ነገር ተናገርሁ፤ ነገሬም ስንፍና ነው እንጂ በየጊዜው አይደለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእውነትም የሳትሁ እንደ ሆነ፥ ስሕተቴ ከእኔ ጋር ትኖራለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእውነትም የሳትሁ እንደሆነ፥ ስሕተቴ ከእኔ ጋር ትኖራለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ቱሙ ባሌዳዋ ግድንቶካ፥ ታ ባላይ ታና ኦቻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani tumu baleeddawaa gidinttokka, ta balay taana oochchana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tumukka tani balettidaa gidikko ta balay tana xalla qohana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቱሙካ ታኒ ባሌቲዳ ጊዲኮ ታ ባላይ ታና ጻላ ቆሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቱማ ታ ባልዳባ ግድኮ፥ ታ ባላይ ታና ኦይቻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tuma ta balidaba gidiko, ta balay tana oychana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእውነት ተሳስቼ ከሆነ፣ ስሕተቱ የራሴ ጕዳይ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእርግጥ ተሳስቼ ከሆነ፥ ስሕተቱ የሚጐዳው ራሴን ብቻ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብርግፅ እንተ ተጋገኹኳ፥ እቲ ጌጋይ ምሳይ ይነብር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብርግጽ ተጋግየ እኳ እንተ ዀንኩ፡ እቲ ጌጋይ ምሳይ ይነብር። |