Job 18:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብቝጥዓኡ ንርእሱ ይቕንጥጥ፡ ምድሪ ምእንታኹም ድያ ትሕደግ፧ እቲ ከውሒኸ ካብ ስፍራኡ ኺእለ ድዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መከራው ይገባሃል፤ አንተስ የሞትህ እንደ ሆነ ምንድን ነው? ከሰማይ በታች ምድር ስለ አንተ ባድማ ትሆናለችን? ወይስ ተራራዎች ከመሠረታቸው ይናወጣሉን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቍጣ ወርሶሃል፤ አንተስ የሞትህ እንደ ሆነ፥ ምድር ስለ አንተ ባድማ ትሆናለችን? ወይስ ዓለት ከስፍራው ይነቀላልን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቁጣ ወርሶሃል፥ ስለ አንተ ሲባል፥ ምድር ባድማ ትሆናለችን? ወይስ ዓለት ከስፋራው ይነቀላልን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ነ ሀንቁዋን ኔና ቆሃሳ። ነ ሀንቁዋን ቢታይ መላ ግዳኔ? ዎይ ዛላቱ ባረንቱ ሳኣፐ ቆለታኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ne hank'k'uwaan neena k'ohaasa. Ne hank'k'uwaan biittay mela gidanee? Woy zaallatuu barenttu sa'aappe d'ok'k'olettanee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni hanqettiko nena qohaasa attiin ne hanqozan biittay mela attenna. Zaallatikka ba dizasoppe qaaxxettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሃንቄቲኮ ኔና ቆሃሳ ኣቲን ኔ ሃንቆዛን ቢታይ ሜላ ኣቴና። ዛላቲካ ባ ዲዛሶፔ ቃጼቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ሀንቀታዳ ነና ቆሃሳ፤ ነ ሀንቁዋን ቢታይ ካሎ አታኔ? ዎይኮ ዛላይ ባ በሳፈ ቃፀኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne hanqetada nena qohaasa; Ne hanquwan biittay kallo attanee? Woyko zaallay ba bessaafe qaaxennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተ በቍጣ የነደድህ እንደ ሆነ፣ ምድር ባዶዋን ትቀራለች? ወይስ ዐለት ከስፍራው ተነቅሎ ይወሰዳል? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ ብትቈጣ ራስህን ትጐዳለህ እንጂ በአንተ ቊጣ ምድር ባዶ አትሆንም። አለቶችም ከስፍራቸው አይነቃነቁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቍጥዓ ወሪሱካ ኣሎ፤ ንስኻ እንተ ሞትካኸ ምእንታኻ ምድሪ ኽትባድም ድያ? ወይ ከዓ ኣኻውሕ ካብ ስፍራኦም ክንቀሉ ድዮም?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ብዂራኻ ንነፍስኻ እትብሕጅር፡ ምድሪ ምእንታኻዶ ትባድም? ከውሕስ ካብ ስፍራኡዶ የግልስ? |