Job 18:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ብድሕሪኡ ዚመጹ፡ ከምቲ እቶም ቀዲሞም ዝኸዱ ዚፈርሁ፡ ብመዓልቱ ኪግረሙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ባዕድ በንብረቱ ላይ ተድላ ያደርጋል፤ ድሃው በእርሱ ያጕረመርማል። ፊተኞቹም ይደነቃሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የፊተኞች ሰዎች እንደ ደነገጡ፥ እንዲሁ የኋለኞች ሰዎች ስለ ዘመኑ ይደነቃሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የፊተኞች ሰዎች እንደ ደነገጡ፥ እንዲሁ የኋለኞች ሰዎች ስለ ዘመኑ ይደነቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋይ ዶልያ ባጋ አሳይ አ ጋኬዳዋን ዳጋሜ፤ አዋይ ዉልያ ባጋ አሳይካ ያሻን ኮኮሬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Away doliyaa bagga Asay Aa gakkeeddawaan dagammee; away wulliyaa bagga asaykka yashshan kokkoree. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ushachcha baggaranne hadirsa baggara diza asay; iza bolla gakkida metoza gishshas keehi babbidi kokkorana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡሻቻ ባጋራኔ ሃዲርሳ ባጋራ ዲዛ ኣሳይ፤ ኢዛ ቦላ ጋኪዳ ሜቶዛ ጊሻስ ኬሂ ባቢዲ ኮኮራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዉሎሀ ባጋ አሳይ እያ ጋክዳ መቱዋን ዳጋምዶሶና፤ ዶሎሀ ባጋ አሳይ ያሻን ኮኮርዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wuloha bagga asay, iya gakida metuwan dagammidosona; doloha bagga asay yashshan kokoridosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባጋጠመው ሁኔታ የምዕራብ ሰዎች ይደነግጣሉ፤ የምሥራቅም ሰዎች በፍርሀት ይዋጣሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምዕራብና የምሥራቅ ሰዎች በእርሱ ላይ በደረሰው መከራ እጅግ ፈርተው ተንቀጠቀጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ቀዳሞት ሰባት ከም ዝደንገፁ፥ ከምኡውን እቶም ዳሕረዎት ሰባት፥ ብዛዕባ ዘመኑ ይድነቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቱ እቶም ዳሕሮት ይድነቑ፡ እቶም ቀዳሞት ከኣ ጸጒሮም ይኽየፍ። |