Job 16:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነውን ከማኻ ክዛረብ ምኸኣልኩ፡ ነፍስኻ ኣብ ክንዲ ነፍሰይ እንተትኸውንሲ፡ ኣብ ልዕሌኻ ዘረባታት ክእክብን ርእሰይ ምነቕነቕኩኻን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ደግሞ እናንተ እንደምትናገሩ እናገር ነበር፤ ነፍሳችሁ በነፍሴ ፋንታ ብትሆን ኖሮ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ደግሞ እንደ እናንተ እናገር ዘንድ ይቻለኝ ነበር፤ ነፍሳችሁ በነፍሴ ፋንታ ቢሆን ኖሮ፥ እኔ በእናንተ ላይ ቃል ማሳካት፥ ራሴንም በእናንተ ላይ መነቅነቅ በተቻለኝ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ደግሞ እንደ እናንተ እናገር ዘንድ ይቻለኝ ነበር፥ ነፍሳችሁ በነፍሴ ፋንታ ቢሆን ኖሮ፥ እኔ በእናንተ ላይ ቃል ማሳካት፥ ራሴንም በእናንተ ላይ መነቅነቅ በተቻለኝ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ታ ሳኣን ደእና፥ ታን ህንተ ሳኣን ደኤዳዋ ግድንቶ፥ ታንካ ታ ሁጲያ ካያን ቃደ፥ ሀእ ህንተ ግያዋ ኡባ ህንተ ቦላ ሎይደ ሃሳያና ሽን! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte ta sa'aan de'ina, taani hintte sa'aan de'eeddawaa gidintto, taanikka ta huup'iyaa kad'iyaan k'aatsaadde, ha"i hintte giyaawaa ubbaa hintte bolla loytsaade haasayana shin! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte ta sozan gidiin tani intte sohon gididaakko kadhen tani hu7e qaaththada ha7i intte gizayssa ubbaa intte bolla lo7eththa haasayanakkoshin. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ታ ሶሆን ታኒ ኢንቴ ሶሆን ጊዲዳኮ ካን ታኒ ሁኤ ቃዳ ሃኢ ኢንቴ ጊዛይሳ ኡባ ኢንቴ ቦላ ሎኤ ሃሳያናኮሺን። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ታ በሳን፥ ታኒ ህንተ በሳን ግድዳባ ግድያኮ፥ ታኒ ታ ሁጵያ ቃሸ፥ ሀእ ህንተ ግያባ ኡባ ህንተ ቦላ ሎይዳ ጋናሽን! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte ta bessan, taani hinte bessan gididaba gidiyako, taani ta huuphiya qaathashe, ha77i hinte giyaba ubbaa hinte bolla loythada gaanashin! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ በእኔ ስፍራ ብትሆኑ ኖሮ፣ እኔም እንደ እናንተ መናገር እችል ነበር፤ ቃላት አሳክቼ በመናገር፣ በእናንተ ላይ ራሴን መነቅነቅ በቻልሁ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ በእኔ ቦታ ሆናችሁ እኔ በእናንተ ቦታ ብሆን ኖሮ በንቀት ራሴን እየነቀነቅሁ አሁን እናንተ የምትሉትን ሁሉ በእናንተ ላይ አሳምሬ መናገር በቻልኩ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሰይ ክንዲ ነፍስኹም እንተ ዝኸውን ነይሩ፥ ኣነ ኣብ ልዕሌኹም ቃል መሳኻዕኹ፥ ርእሰይውን ኣብ ልዕሌኹም ምንቕናቕ ምተኽኣለኒ ነይሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነውን ከማኻትኩም ገይረ ኽዛረብ ምኸኣልኩ፡ ንስኻትኩም ከምዚ ኸማይ እንተ ትዀኑስ፡ ርእሰይ እናነቕነቕኩ ቓላት ክሰዂዓልኩም ምኸኣልኩ ነይረ። |