Job 15:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ጸልማት ከም ዚምለስ ኣይኣምንን እዩ፣ ብሰይፊ እውን ይጽበዮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከጨለማ ተመልሶ እንዲወጣ ተስፋ የለውም፥ ለሰይፍም ኀይል ፈጽሞ ተዳርጎአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከጨለማ ተመልሶ እንዲወጣ አያምንም፥ ሰይፍም ይሸምቅበታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጨለማ ተመልሼ እወጣለሁ ብሎ አያምንም፥ ሰይፍም ይሸመቅበታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማፐ ከስ አካናዋ እ አማነና፤ እ ማሻዉ ካጨቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | D'umaappe kessi akkanawaa I ammanenna; I mashshaw kaac'etteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izas qaaday mashshan hayqo gidida gishshas, dhumappe attana hidotay izas deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛስ ቃዳይ ማሻን ሃይቆ ጊዲዳ ጊሻስ፥ ማፔ ኣታና ሂዶታይ ኢዛስ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማፐ ከስ ኤኮይ እያዉ ሀነና፤ እያ ቃዳይ ማሻን ዮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dhumape kessi ekoy iyaw hanenna; iya qaaday mashshan dhayo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጨለማ ወጥቶ ማምለጥ ይፈራል፤ ለሰይፍም የተመደበ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕድል ፈንታው በሰይፍ መሞት ስለ ሆነ፥ ከጨለማ የማምለጥ ተስፋ የለውም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰይፊ ይፀናተዎ ኣሎ እሞ፥ ካብ ፀልማት ክመልቝ ተስፋ የብሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰይፊ ይጸናተዎ ኣሎ እሞ፡ ካብ ጸልማት ኬምልጥ ተስፋ የብሉን። |