Job 15:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣበሳ ከም ማይ ዚሰቲ ሰብ ክንደይ ፍንፉንን ርኹስን እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይልቁንስ አስጸያፊና የረከሰ፥ ኀጢአትንም እንደ ውኃ የሚጠጣ ሰው ምንኛ ያንስ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይልቁንስ አስጸያፊና የረከሰ፥ ኃጢአትንም እንደ ውኃ የሚጠጣ ሰው ምንኛ ያንስ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታዲያ አስጸያፊና የረከሰ፥ በደልን እንደ ውኃ የሚጠጣ ሰው ምንኛ ያንስ?!” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀ ሸነይያነ ቱኔዳ አሳይ፥ ናጋራካ ሃዳን ጋንያ አሳይ ዋን አማነታኔ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ha sheneyiyaanne tuneedda asay, nagaraakka haatsaadan ganiyaa Asay waan amanetannee! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Moorettidaynne tuniday nagarakka haaththa mala uyiza asi ay mala iitaa? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሞሬቲዳይኔ ቱኒዳይ ናጋራካ ሃ ማላ ኡዪዛ ኣሲ ኣይ ማላ ኢታ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኢታነ ቱና ግድዳ አስ፥ ናጋራ ሃዳ ኡያ አስ ዋንድ አማነታኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iitanne tuna gidida asi, nagara haathada uyaa asi waanidi ammanetanee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ታዲያ፣ ክፋትን እንደ ውሃ የሚጠጣ፣ አስጸያፊና ርኩስ ሰውማ እንዴት ይታመን! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተበላሸና የረከሰ ኃጢአትንም እንደ ውሃ የሚጠጣ ሰውማ ምንኛ የባሰ ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንሓጢኣት ከም ማይ ዝሰትዮ ሰብ ግዳ፥ ክንደይ ዘፀይፍን ብልሽውን ዘይኸውን! |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንኣበሳ ኸም ማይ ዚሰትዮ ሰብ ደኣ ግዳ ክንደይ ኣዝዩ ፍንፋንን ብልሽውን እዩ። |