Job 13:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክልተ ነገር ጥራይ ኣይትግበሩለይ፡ ሽዑ ካባኻ ኣይክሕባእን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ነገር ግን ሁለት ነገርን ስጠኝ፤ የዚያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ሁለት ነገር አታድርግብኝ፤ የዚያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ሁለት ነገሮችን አድርግልኝና፥ የዚያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔን ታዉ ሀ ላኡባቱዋ ኦ፤ ታን ኔፐ ጌምከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neeni taw ha laa"ubatuwaa ootsa; taani neeppe geemmikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Godawu! Ta ne sinththafe qotettontta mala heyta nam7u miishshata taas ooththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳዉ! ታ ኔ ሲንፌ ቆቴቶንታ ማላ ሄይታ ናምኡ ሚሻታ ታስ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳዉ ነ ታዉ ሀ ናምኡባታ ኦ፤ ያትኮ ታ ነ ስንፈ ጌምከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossaw ne taw ha nam7ubata ootha; yaatiko ta ne sinthafe geemmike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አምላክ ሆይ እነዚህን ሁለት ነገሮች ብቻ ስጠኝ፣ ያን ጊዜ ከፊትህ አልሰወርም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌታ ሆይ! ከፊትህ እንዳልሰወር እነዚህን ሁለት ነገሮች አድርግልኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኦ ኣምላኽ! እዘን ክልተ ነገራት ጥራሕ ኣይትግበረለይ፤ ሽዑ ኣነ ኻብ ቅድሚ ገፅካ ኣይስወርን እየ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብኽልተ ነገር ግዳ ኣይትግፈዓኒ እምበር፡ ኣነ ኸኣ ካብ ቅድሚ ገጽካ ኣይክስወርን እየ፡ |