Job 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድንኳን ሸፋቱ ብልጽግቲ እዩ፣ እቶም ንኣምላኽ ዘላግጹ ድማ ድሓን እዮም። ኣብ ኢዱ ኣምላኽ ብዙሕ የምጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን የሚያስቈጡትን ሰዎች፥ እርሱ የሚመረምራቸው አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀማኞች ድንኳን በደኅንነት ይኖራል፥ እግዚአብሔርንም የሚያስቈጡ ተዘልለው ተቀምጠዋል፤ እግዚአብሔር ሁሉን በእጃቸው አምጥቶላቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቀማኞች ድንኳን በደኅንነት ይኖራል፥ እግዚአብሔርንም የሚያስቈጡ ተዝናንተው ተቀምጠዋል፥ እግዚአብሔር ሁሉን በእጃቸው አምጥቶላቸዋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦንቂያዋንቱ ጎለቱ ሳሮ ደኢኖ፤ ጾሳ ሀንቀያዋንቱ ህርግ ባይናን ደኢኖ። ኡንቱንቱ ኩሽያ ዎልቃይ ኡንቱንቱ ጎይንያ ጾሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bonk'k'iyaawanttu golletuu saro de'iino; S'oossaa hank'k'etsiyaawanttu hirggi bayinnan de'iino. Unttunttu kushiyaa wolk'k'ay unttunttu goyinniyaa s'oossaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba eeqa xoossata goynnizayti, kaysotinne xoossa kaddida asatikka saron deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ኤቃ ጾሳታ ጎይኒዛይቲ፥ ካይሶቲኔ ጾሳ ካዲዳ ኣሳቲካ ሳሮን ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦንቀይሳታ ኬይ ሳሮ ደኤስ፤ ፆሳ ይሎየይሳት ህርግ ባይና ደኦሶና፤ ባንታ ዎልቃ ባንታዉ ፆሰ ኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Bonqeyisata keethay saro de7ees; Xoossaa yiloyeysati hirgi bayna de7oosona; banta wolqaa bantaw xoosse oothosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቀማኞች ድንኳን አይታወክም፤ አምላካቸውን በእጃቸው ይዘው እየዞሩም፣ እግዚአብሔርንም እያስቈጡ በሰላም ይኖራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኀይላቸውን እንደ አምላክ አድርገው የሚቈጥሩ ሌቦችና እግዚአብሔርን የካዱ ሰዎች እንኳ በሰላም ይኖራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቤት እቶም ከተርቲ ብደሓን ይነብር ኣሎ፤ እቶም ንእግዚኣብሄር ዘቘጥዑውን፥ ብህድኣት ይነብሩ ኣለዉ፤ እግዚኣብሄር፥ ንዅሉ ኣብ ኢዶም ኣምፂኡሎም እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድንኳን እቶም በዝበዝቲ ብደሓን ይነብር ኣሎ፡ እቶም ንኣምላኽ ዚተሃላለኽዎ፡ ኣምላኽ ከኣ ኣብ ኢዶም ኣዕዚዙ ዚህቦም ብህድኣት ኣለው። |