Job 12:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ከም ሓደ ብብጻዩ ዚላገጽ፡ ንኣምላኽ ዚጽውዕ፡ ንሱ ኸኣ ዚምልሰሉ እየ። እቲ ጻድቕ ቅኑዕ ሰብ ይስሕቕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን የጠራሁ እርሱም የመለሰልኝ እኔ፥ ለባልንጀራው መሣለቂያ እንደሚሆን ሰው ሆኛለሁ፤ ጻድቁና ንጹሑ ሰው መሣለቂያ ሆኖአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን የጠራሁ እርሱም የመለሰልኝ እኔ ለባልንጀራው መሳለቂያ እንደሚሆን ሰው ሆኛለሁ፤ ጻድቅና ፍጹም ሰው መሳለቂያ ሆኖአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለባልንጀራው መሳለቂያ እንደሚሆን ሰው ሆኛለሁ፥ እግዚአብሔርን የጠራሁ እኔ፥ እርሱም የመለሰልኝ፥ ጻድቅና ፍጹም ሰው መሳለቂያ ሆኖአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ጾሳ ዎስና፥ እ ስሴዳ አሳ ግዶፐነ፥ ታ ላገቶ ሚጭያዋ ከሳድ፤ ታን ጽሉዋነ ቶሺ ባይና አሳ ግዶፐካ፥ ቅሊጭያዋ ከሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani S'oossaa woossina, I siseedda asaa gidooppenne, ta laggetoo miic'c'iyaawaa kesaad; taani s'illuwaanne tooshii bayinna asaa gidooppekka, k'iliic'iyaawaa kesaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ta Xoossa xeygiin taas izi zaarida wodey dees; ha7i tani ta laggetas qidhes gidadis; mooroy baynda xillo tani asa ubbaas qidhes attadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታ ጾሳ ጼይጊን ታስ ኢዚ ዛሪዳ ዎዴይ ዴስ፤ ሃኢ ታኒ ታ ላጌታስ ቂስ ጊዳዲስ፤ ታኒ ሞሮይ ባይንዳ ጺሎ ኣሳ ኡባስ ቂስ ኣታዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ፆሳ ዎስን እ ታና ስእዳ አስ ግድኮካ፥ ሀእ ታ ላገታስ ሚቻስ አታስ፤ ታኒ ፅሎነ ቦረይ ባይና አስ ግድኮካ ቀልቅሰስ አታስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Xoossaa woossin I tana si7ida asi gidikoka, ha77i ta laggetas miichas attas; taani xillonne borey bayna asi gidikoka qelqisethas attas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን ጠርቼ የመለሰልኝ ሰው ብሆንም፣ ለባልንጀሮቼ መሣቂያ ሆኛለሁ፤ ጻድቅና ያለ ነቀፋ ሆኜ እያለሁ፣ መሣቂያ ሆኛለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርን ጠርቼው የመለሰልኝ ጊዜ ነበር፤ አሁን እኔ የወዳጆቼ መሳቂያ ሆኛለሁ፤ ስሕተት የሌለብኝ ፍጹሙ እኔ የሰው ሁሉ መሳለቂያ ሆኛለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ መስሓቒ ብፆቱ ኸም ዝኾነ ሰብ ኮይነ ኣለኹ፤ ንእግዚኣብሄር ዝፀዋዕኹዎ፥ ንሱውን ዝመለሰለይ ኣነ እየ፤ ፃድቕን ፍፁምን ዝኾነ ሰብ መላገፂ ኾነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ንጐረቤተይ መላገጺ ዝዀንኩ ሰብ እየ፡ ኣነ ናብ ኣምላኽ ተማህሊለስ ምላሽ ዝረኸብኩ፡ ጻድቕን ፍጹምን ሰብሲ መላገጺ ዀይኑ። |