Job 12:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ከም ሓደ ብብጻዩ ዚላገጽ፡ ንኣምላኽ ዚጽውዕ፡ ንሱ ኸኣ ዚምልሰሉ እየ። እቲ ጻድቕ ቅኑዕ ሰብ ይስሕቕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን የጠ​ራሁ እር​ሱም የመ​ለ​ሰ​ልኝ እኔ፥ ለባ​ል​ን​ጀ​ራው መሣ​ለ​ቂያ እን​ደ​ሚ​ሆን ሰው ሆኛ​ለሁ፤ ጻድ​ቁና ንጹሑ ሰው መሣ​ለ​ቂያ ሆኖ​አል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርን የጠራሁ እርሱም የመለሰልኝ እኔ ለባልንጀራው መሳለቂያ እንደሚሆን ሰው ሆኛለሁ፤ ጻድቅና ፍጹም ሰው መሳለቂያ ሆኖአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለባልንጀራው መሳለቂያ እንደሚሆን ሰው ሆኛለሁ፥ እግዚአብሔርን የጠራሁ እኔ፥ እርሱም የመለሰልኝ፥ ጻድቅና ፍጹም ሰው መሳለቂያ ሆኖአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ጾሳ ዎስና፥ እ ስሴዳ አሳ ግዶፐነ፥ ታ ላገቶ ሚጭያዋ ከሳድ፤ ታን ጽሉዋነ ቶሺ ባይና አሳ ግዶፐካ፥ ቅሊጭያዋ ከሳድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani S'oossaa woossina, I siseedda asaa gidooppenne, ta laggetoo miic'c'iyaawaa kesaad; taani s'illuwaanne tooshii bayinna asaa gidooppekka, k'iliic'iyaawaa kesaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ta Xoossa xeygiin taas izi zaarida wodey dees; ha7i tani ta laggetas qidhes gidadis; mooroy baynda xillo tani asa ubbaas qidhes attadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታ ጾሳ ጼይጊን ታስ ኢዚ ዛሪዳ ዎዴይ ዴስ፤ ሃኢ ታኒ ታ ላጌታስ ቂስ ጊዳዲስ፤ ታኒ ሞሮይ ባይንዳ ጺሎ ኣሳ ኡባስ ቂስ ኣታዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ፆሳ ዎስን እ ታና ስእዳ አስ ግድኮካ፥ ሀእ ታ ላገታስ ሚቻስ አታስ፤ ታኒ ፅሎነ ቦረይ ባይና አስ ግድኮካ ቀልቅሰስ አታስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Xoossaa woossin I tana si7ida asi gidikoka, ha77i ta laggetas miichas attas; taani xillonne borey bayna asi gidikoka qelqisethas attas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርን ጠርቼ የመለሰልኝ ሰው ብሆንም፣ ለባልንጀሮቼ መሣቂያ ሆኛለሁ፤ ጻድቅና ያለ ነቀፋ ሆኜ እያለሁ፣ መሣቂያ ሆኛለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርን ጠርቼው የመለሰልኝ ጊዜ ነበር፤ አሁን እኔ የወዳጆቼ መሳቂያ ሆኛለሁ፤ ስሕተት የሌለብኝ ፍጹሙ እኔ የሰው ሁሉ መሳለቂያ ሆኛለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ መስሓቒ ብፆቱ ኸም ዝኾነ ሰብ ኮይነ ኣለኹ፤ ንእግዚኣብሄር ዝፀዋዕኹዎ፥ ንሱውን ዝመለሰለይ ኣነ እየ፤ ፃድቕን ፍፁምን ዝኾነ ሰብ መላገፂ ኾነ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ንጐረቤተይ መላገጺ ዝዀንኩ ሰብ እየ፡ ኣነ ናብ ኣምላኽ ተማህሊለስ ምላሽ ዝረኸብኩ፡ ጻድቕን ፍጹምን ሰብሲ መላገጺ ዀይኑ።