Job 12:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ጸልማት ዓሚቝ ነገራት ይረክብ እሞ ጽላሎት ሞት የውጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጥልቅ ነገርን ከጨለማ ይገልጣል፤ የሞትንም ጥላ ወደ ብርሃን ያወጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጥልቅ ነገር ከጨለማ ይገልጣል፥ የሞትንም ጥላ ወደ ብርሃን ያወጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጨለማ ውስጥ ጥልቅን ነገር ይገልጣል፥ የሞትንም ጥላ ወደ ብርሃን ይለውጣል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ማን ደእያ ጹራ የዎቱዋ ቆንጭሴ፤ ጵ ጎ ማ ሳኣካ ፖኦ ከሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «D'uman de'iyaa S'uura yewotuwaa k'onc'c'issee; d'ip'p'i go d'uma sa'aakka poo'o kessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dhumason qotettida xuura qonccisana; sakkanna dhuma poo7on laammana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማሶን ቆቴቲዳ ጹራ ቆንጪሳና፤ ሳካና ማ ፖኦን ላማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማን ደእያ ፁራ ቆንጨ ከሴስ፤ ሌልዳ ማ ፖኦ ከሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dhuman de7iya xuura qonce kessees; leelida dhumaa poo7o kessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጨለማን ጥልቅ ነገሮች ይገልጣል፤ የሞትንም ጥላ ወደ ብርሃን ያወጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጨለማ የተሰወረውን ምሥጢር ይገልጣል፤ ድቅድቅ ጨለማን ወደ ብርሃን ይለውጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዕሙቕ ነገር ካብ ፀልማት ይቐልዕ፤ ንፅላል ሞትውን ናብ ብርሃን የውፅኦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ መዓሙቚ ካብ ጸልማት ይቐልዖ፡ ንድነ ሞትውን ናብ ብርሃን የውጽኦ። |