Job 12:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ነቲ ማያት ይዓግቶ፡ የንቅጾ ድማ። ንሱ እውን ይሰዶም፣ ንምድሪ ድማ ይገልብጥዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ዝና​ብን ከሰ​ማይ ቢከ​ለ​ክል ምድ​ርን ያደ​ር​ቃ​ታል፤ እን​ደ​ገና ቢተ​ዋ​ትም ትጠ​ፋ​ለች፤ ትገ​ለ​በ​ጣ​ለ​ችም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ውኆቹን ይከለክላል፥ እነርሱም ይደርቃሉ፤ እንደ ገና ይሰድዳቸዋል፥ ምድሪቱንም ይገለብጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ውኆቹን ቢከለክል፥ እነርሱ ይደርቃሉ። እንደገና ቢለቃቸው፥ ምድሪቱን ያጥለቀልቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ እራ ተኦፐ፥ ቢታይ መሌ፤ እ እራ ቡክሶፐ፥ ድኡ ቢታ ባይዜ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay iraa te"ooppe, biittay melee; I iraa bukissooppe, di'uu biittaa bayzzee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi ira diggiko kosha gidana; ira bukisikko qasse biittay haron meecettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ኢራ ዲጊኮ ኮሻ ጊዳና፤ ኢራ ቡኪሲኮ ቃሴ ቢታይ ሃሮን ሜጬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ እራ ተቅኮ ቢታይ መሌስ፤ እራ ቡክስኮ ድኦይ ቢታ ይሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay ira teqiko biittay melees; ira bukisiko di7oy biitta dhaysees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱ ውሃን ቢከለክል፣ ድርቅ ይሆናል፤ ቢለቅቀውም ውሃው ምድሪቱን ያጥለቀልቃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ዝናብን ቢከለክል ድርቅ ይሆናል፤ ዝናብን ቢለቅ ግን ምድር በጐርፍ ትጥለቀለቃለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ንሱ ንማያት ይኽልክሎም፤ ንሳቶምውን ይነፅፉ፤ ከፊቱ እንተ ሰደዶም ድማ፥ ንምድሪ የዕለቕልቑዋ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ንሱ ንማይ ይኽልክሎ እሞ ይነጽፍ፡ ከፊቱ ይድርጒሖ እሞ ምድሪ ይድምሰስ።