Job 12:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ነቲ ማያት ይዓግቶ፡ የንቅጾ ድማ። ንሱ እውን ይሰዶም፣ ንምድሪ ድማ ይገልብጥዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ዝናብን ከሰማይ ቢከለክል ምድርን ያደርቃታል፤ እንደገና ቢተዋትም ትጠፋለች፤ ትገለበጣለችም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ውኆቹን ይከለክላል፥ እነርሱም ይደርቃሉ፤ እንደ ገና ይሰድዳቸዋል፥ ምድሪቱንም ይገለብጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ውኆቹን ቢከለክል፥ እነርሱ ይደርቃሉ። እንደገና ቢለቃቸው፥ ምድሪቱን ያጥለቀልቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ እራ ተኦፐ፥ ቢታይ መሌ፤ እ እራ ቡክሶፐ፥ ድኡ ቢታ ባይዜ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay iraa te"ooppe, biittay melee; I iraa bukissooppe, di'uu biittaa bayzzee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossi ira diggiko kosha gidana; ira bukisikko qasse biittay haron meecettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሲ ኢራ ዲጊኮ ኮሻ ጊዳና፤ ኢራ ቡኪሲኮ ቃሴ ቢታይ ሃሮን ሜጬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ እራ ተቅኮ ቢታይ መሌስ፤ እራ ቡክስኮ ድኦይ ቢታ ይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay ira teqiko biittay melees; ira bukisiko di7oy biitta dhaysees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ውሃን ቢከለክል፣ ድርቅ ይሆናል፤ ቢለቅቀውም ውሃው ምድሪቱን ያጥለቀልቃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ዝናብን ቢከለክል ድርቅ ይሆናል፤ ዝናብን ቢለቅ ግን ምድር በጐርፍ ትጥለቀለቃለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ንሱ ንማያት ይኽልክሎም፤ ንሳቶምውን ይነፅፉ፤ ከፊቱ እንተ ሰደዶም ድማ፥ ንምድሪ የዕለቕልቑዋ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ንሱ ንማይ ይኽልክሎ እሞ ይነጽፍ፡ ከፊቱ ይድርጒሖ እሞ ምድሪ ይድምሰስ። |