Job 11:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንቲ ረሲኣን ግና ኪጠፍኣ እየን፡ ኣይኪድሕኑን እዮም፣ ተስፋኦም ከኣ ከም ምሃብ መንፈስ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የኃጥኣን መድኀኒታቸው ታልቃለች። ተስፋቸውንም ያጣሉ፥ የዝንጉዎች ዐይኖችም ይጠፋሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የክፉዎች ዓይን ግን ትጨልማለች፤ የሚሸሹበትንም ያጣሉ፥ ተስፋቸውም ነፍሳቸውን ማውጣት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የክፉዎች ዐይን ግን ትጨልማለች፥ የሚሸሹበትንም ያጣሉ፥ ተስፋቸውም ነፍስን አሳልፎ መስጠት ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኢታቱዋ አይፊ ቆቃና፤ አፐ ባቃት አታናዉካ ዳንዳይክኖ። ኡንቱንቱ ህዶታይ ሀይቁዋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin iitatuwaa ayifii k'ook'ana; aappe bak'ati attanawukka danddaykkino. Unttunttu hiddootay hayk'k'uwaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iitata ayfey qooqana; istti attana ogeti ubbay gorda gidana; istta wurseththayka hayqo.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢታታ ኣይፌይ ቆቃና፤ ኢስቲ ኣታና ኦጌቲ ኡባይ ጎርዳ ጊዳና፤ ኢስታ ዉርሴይካ ሃይቆ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኢታት መቶ በእሸ አኬኮኮና፤ እያፐ ባቃትድ አታናዉ ዳንዳኦኮና፤ ኤንታ ኡፋይሳይ ሀይቆ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin iitati meto be7ishe akeekokona; iyape baqatidi attanaw danda7okona; Enta ufaysay hayqo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የክፉዎች ዐይን ግን ትጨልማለች፤ ማምለጫም አያገኙም፤ ተስፋቸውም ሞት ብቻ ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የክፉዎች ዐይን ይታወራል፤ የማምለጫ መንገዳቸው ሁሉ የተዘጋ ነው፤ የእነርሱም መጨረሻ ሞት ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዒንቲ ኽፉኣት ግና ኽፅልምታ እየን፤ ዝሃድሙሉውን ይስእኑ፤ ተስፋኦም ድማ ንነፍሶም ምሕላፍ እዩ።” |