Job 10:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድሪ ጸልማት፡ ከም ጸልማት። ከምኡ’ውን ናይ ጽላሎት ሞት፡ ብዘይ ዝኾነ ስርዓት፡ ብርሃን ከም ጸልማት ዝኾነሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዘለዓለም ጨለማም ወደ አለባት፥ ብርሃንም ወደሌለባት፥ ማንም የሟችን ሕይወት ወደማያይባት ምድር ሳልሄድ ጥቂት አርፍ ዘንድ ተወኝ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ጨለማም ወደ ጨለመች፥ ሥርዓትም ወደሌለባት ወደ ሞት ጥላ፥ ብርሃንዋም እንደ ጨለማ ወደ ሆነ ምድር ሳልሄድ፥ ጥቂት እጽናና ዘንድ ተወኝ፥ ልቀቀኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ጨለማም ወደ ጨለመች፥ ሥርዓትም ወደሌለባት ወደ ሞት ጥላ፥ ብርሃንዋም እንደ ጨለማ ወደ ሆነ ምድር ሳልሄድ፥ ጥቂት እጽናና ዘንድ ተወኝ፥ ልቀቀኝም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ብያሳአይ ጵ ጎ ማይነ ማራይ ባይናዋንቱ ደእያ ቢታ፤ ሄዋን ደእያ ፖኡካ ማ ማላ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani biyaasa'ay d'ip'p'i go d'umaynne maaray baynawanttu de'iyaa biittaa; hewan de'iyaa poo'uukka d'umaa mala» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta baanaasozi dhuma kuwaynne shiroy kumida biitta; heen diza poo7ozi dhuma mala.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ባናሶዚ ማ ኩዋይኔ ሺሮይ ኩሚዳ ቢታ፤ ሄን ዲዛ ፖኦዚ ማ ማላ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ፖኦይ ማ ግድዳ በሳነ ሀይቆይ ካዎትዳ በሳ፥ ማር ባይና በሳነ ሌልዳ ማ ቢታ ቦና ደእሽን፥ ታና አጋርክ!” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | iya poo7oy dhuma gidida bessaanne hayqoy kawotida bessaa, maari bayna bessaanne leelida dhuma biitta boonna de7ishin, tana aggarki!” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብርሃኑ እንደ ጨለማ ወደ ሆነበት፣ የሞት ጥላ ወዳረበበበት፣ ሥርዐት የለሽ ወደ ሆነ ምድር፣ ድቅድቅ ጨለማ ወደ ሰፈነበት አገር ሳልሄድ ተወኝ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የምሄድበት ስፍራ የጨለማ ጥላና ሁከት የተሞላበት ምድር ነው፤ በዚያም ያለው ብርሃን እንደ ጨለማ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ፀልማት ናብ ዝፀልመተት፥ ስርዓት ናብ ዘይብላ ናብ ፅላል ሞት፥ ብርሃና ከም ፀልማት ናብ ዝኾነ ምድሪ እንተይከድኩ፥ ቍሩብ ምእንቲ ደስ ክብለኒ ሕደገኒ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | መዓልትታተይ ሒዶት ደይኰናን? ናብታ ሃገር ጸልማትን ድነ ሞትን፡ ናብታ ግብ ዝበለ ጸልማትን ጽላሎት ሞትን ዘለዋን ስርዓት ዜብላን ሃገር፡ ኣብኣስ ብርሃን እኳ ኸም ጸልማት ለይቲ ዝዀነ፡ ናብታ ኣነ ኻብኣ ዘይምለስ ሃገር ከይከድኩ፡ ቅሩብ ምእንቲ ባህ ኪብለኒ፡ እስኪ ሕደገኒ ልቐቐኒ። |