Jeremiah 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መልሓሶም ከም ፍላጻ ትወድቕ። ተንኮል ይዛረብ፡ ሰብ ብኣፉ ምስ ብጻዩ ሰላም ይዛረብ፡ ኣብ ልቡ ግና ሓለዋኡ የንብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምላሳቸው የተሳለ ፍላጻ ነው፤ ንግግራቸው ሽንገላ ነው፤ ለባልንጀራቸው ሰላምን ይናገራሉ፤ በልባቸው ግን ጥላቻን ይይዛሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምላሳቸው የተሳለ ፍላጻ ነው፤ ሽንገላን ይናገራሉ ሰው ከባልንጀራው ጋር በሰላም ይናገራል፥ በልቡ ግን ያደባበታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምላሳቸው የተሳለ ፍላጻ ነው፤ ሽንገላን ይናገራሉ፤ ሰው ከባልንጀራው ጋር በሰላም ይናገራል፥ በልቡ ግን ያደባበታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ እንጻርሳይ ዎያ ዎንዳፍያ ማላ፤ ኡንቱንቱ አን ጭሙዋ ሃሳዪኖ። ባረንቱ ዶናን እቱ እቶ ሳሮ ቃላን ሃሳዪኖ፤ ሽን ባረንቱ ዎዛናን ጲርያ ዎኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu ins's'arssay wod'iyaa wonddaafiyaa mala; unttunttu an c'imuwaa haasayiino. Barenttu doonaan ittuu ittoo saro k'aalan haasayiino; shin barenttu wozanaan p'iriyaa wotsiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta inxarsay wodhiza yiishsha mala; istti cimo haasaya haasayeettes. Ubbayka bantta laggetara siiqo qaalan haasayeettes; gido attiin bantta wozinara woximade giigsseettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኢንጻርሳይ ዎዛ ዪሻ ማላ፤ ኢስቲ ጪሞ ሃሳያ ሃሳዬቴስ። ኡባይካ ባንታ ላጌታራ ሲቆ ቃላን ሃሳዬቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ባንታ ዎዚናራ ዎጺማዴ ጊጊሴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ እንፃርሳይ ዎያ ዶንገ ቶራ መላ፤ ኤንቲ ጭሞን ሃሳዮሶና። ባንታ ዶናን እሶይ እሱዋራ ሳሮ ቃላ ሃሳዮሶና፤ ሽን ባንታ ዎዛናን ፅሄ ዎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta inxarsay wodhiya donge toora mela; enti cimon haasayoosona. Banta doonan issoy issuwara saro qaala haasayoosona; shin banta wozanan xihe wothoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምላሳቸው የሚገድል ቀስት ነው፤ በሽንገላ ይናገራል፤ ሁሉም ከባልንጀራው ጋር በፍቅር ይናገራል፤ በልቡ ግን ያደባበታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንደበታቸው ዘወትር ተንኰል ስለሚናገር፥ እንደ አደገኛ ፍላጻ ነው፤ እያንዳንዱ ባልንጀራውን በፍቅር ቃል ያነጋግረዋል፤ ነገር ግን በስውር ወጥመድ ይዘረጋበታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልሳኖም ዝተስሓለ ፍላፃ እዩ፤ ሓሰትውን ይዛረብ፤ ነፍሲ ወከፍ ንብፃዩ ብኣፉ ሰላም ይዛረቦ፤ ብልቡ ግና ይፀናተዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልሳኖም ዚቐትል ፍላጻ እዩ፡ ጥበራ ይዛረቡ። ነፍሲ ወከፍ ንብጻዩ ብኣፉ ሰላም ይዛረቦ፡ ብልቡ ግና ይቃጸዎ። |