Jeremiah 9:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ክፈስሶምን ክፍትኖምን እየ። ንጓል ህዝበይ እንታይ ክገብራ እየ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ፥ አቀ​ል​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ እፈ​ት​ና​ቸ​ው​ማ​ለሁ፤ ስለ ሕዝቤ ሴት ልጅ ክፋት እን​ደ​ዚሁ አደ​ር​ጋ​ለ​ሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ አቀልጣቸዋለሁ እፈትናቸውማለሁ፤ ስለ ሕዝቤ ሴት ልጅ ክፋት ከዚህ ሌላ የማደርገው ምንድር ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ አቀልጣቸዋለሁ እፈትናቸዋለሁም፤ ስለ ሕዝቤ ሴት ልጅ ክፋት ከዚህ ሌላ የማደርገው ምንድነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኡንቱንታ ሴርሳደ ፓጫና። ታ አሳ ድራዉ፥ ስም ታን ሀራባ አያ ኦናዉ ዳንዳያይታ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani unttuntta seerissaade paac'c'ana. Ta asaa diraw, simmi taani harabaa ayaa ootsanaw danddayayitaa?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Ubbaafe Wolqqama GODAY, «Tani istta birata mala paaccada seerisa geeshshana. Ta deraa nagara gishshas ta hayssafe hara ay ooththana dandayazinaa?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ «ታኒ ኢስታ ቢራታ ማላ ፓጫዳ ሴሪሳ ጌሻና። ታ ዴራ ናጋራ ጊሻስ ታ ሃይሳፌ ሃራ ኣይ ኦና ዳንዳያዚና?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄሳ ግሾ፥ ታ ኤንታ ብራታዳ ሴርሳና፤ ኤንታ ፓጫና። ታ አሳ ግሾ፥ ታ ሀራባ አይ ኦናዉ ዳንዳእያና?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hessa gisho, ta enta biratada seerisana; enta paacana. Ta asaa gisho, ta haraba ay oothanaw danda7iyana?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ እንደ ብረት አነጥራቸዋለሁ፤ እፈትናቸዋለሁም፤ ስለ ሕዝቤ ኀጢአት፣ ከዚህ የተለየ ምን ማድረግ እችላለሁ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም የተነሣ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሕዝቤን ለማጥራት እንደ ብረት እፈትናቸዋለሁ፤ ሕዝቤ ክፉ ነገር ስለ ፈጸሙ ይህን ከማድረግ በቀር ሌላ ምን አደርጋቸዋለሁ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ ኽዅልዖምን ክፍትኖምን እየ፤ ስለ ኽፍኣት ጓል ህዝበይ፥ ካብዙይ ዝበለ እንታይ ክገብር እኽእል?
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ፡ እንሆ፡ ክዂልዖምን ክምርምሮምን እየ፡ ብናይ ጓል ህዝበይሲ እንታይ ካልእ ደኣ ኽገብር እየ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።