Jeremiah 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መሕደሪኹም ኣብ ማእከል ተንኮል እዩ ዘሎ። ብተንኮል ምፍላጦም ኣብዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አራጣንም በአራጣ ላይ ይቀበላሉ፤ ተንኰልን በተንኰል ላይ ይሠራሉ፤ “እኔንም ያውቁኝ ዘንድ እንቢ ብለዋል፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማደሪያህ በሽንገላ መካከል ነው፥ ከሽንገላም የተነሣ እኔን ያውቁኝ ዘንድ እንቢ ብለዋል፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማደሪያህ በሽንገላ መካከል ነው፥ ከሽንገላም የተነሣ እኔን ለማወቅ እንቢ ብለዋል፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ጭሙዋ ግዶን ደኣሳ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ጭሙዋን ታና ኤረናን እጼድኖ” ያጌ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni c'imuwaa giddon de'aassa. Unttunttu barenttu c'imuwaan taana erennan is's'eeddino» yaagee Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni baleththoy kumidason daasa; istti bantta cimo gaason tana erana koyibeettenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ባሌይ ኩሚዳሶን ዳሳ፤ ኢስቲ ባንታ ጪሞ ጋሶን ታና ኤራና ኮዪቤቴና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ጭሞ ግዶን ደኣሳ፤ ኤንቲ ባንታ ጭሙዋን ታና ኤሮና እፅዶሶና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne cimo giddon de7aasa; enti banta cimuwan tana eronna ixidosona” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መኖሪያህ በሽንገላ መካከል ነው፤ ከሽንገላቸውም የተነሣ ሊያውቁኝ አልፈቀዱም፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግፍን በግፍ ላይ ማታለልንም በማታለል ላይ እየጨመሩ ይሄዳሉ፤ “እኔም አምላካቸው መሆኔን ለመቀበል እምቢ ብለዋል” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እትነብረሉ ዘለኻ ኣብ ማእኸል ጥበራ እዩ፤ ብሰንኪ ጥበራኦም ድማ፥ ክፈልጡኒ ኣይደለዩን፤ ይብል እግዚኣብሄር። እግዚኣብሄር ከዓ፥ “ህዝበይ ኣነ ኣምላኾም ምዃነይ፥ ኣይፈልጡን እዮም” ይብል ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እትነብረሉ ዘሎኻ ማእከል ጥበራ እዩ፡ ብሰሪ ምጥባር ድማ ምፍላጠይ ኣበዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |